https://amh.sputniknews.africa
የምግብ ዋስትና ለሉዓላዊነት መሠረት ነው - የግብርና ተመራማሪ
የምግብ ዋስትና ለሉዓላዊነት መሠረት ነው - የግብርና ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
የምግብ ዋስትና ለሉዓላዊነት መሠረት ነው - የግብርና ተመራማሪ ዘመናዊ ስልተ ምርትን በመከተል ራስን በምግብ መቻል፤ ሉዓላዊነትን በምልዓት ለመጎናፀፍ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ሰሎሞን መላኩ (ዶ/ር) ይናገራሉ፡፡ ተመራማሪው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው... 24.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-24T16:48+0300
2025-11-24T16:48+0300
2025-11-24T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/18/2301020_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_be2daf170253dc97ca55e67a10f49c54.jpg
የምግብ ዋስትና ለሉዓላዊነት መሠረት ነው - የግብርና ተመራማሪ ዘመናዊ ስልተ ምርትን በመከተል ራስን በምግብ መቻል፤ ሉዓላዊነትን በምልዓት ለመጎናፀፍ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ሰሎሞን መላኩ (ዶ/ር) ይናገራሉ፡፡ ተመራማሪው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ውስን የግብርና መሬትን በውጤታማነት በመጠቀም ከራስ የተሻገረ ምርት የማምረት አብነትን ከሩሲያ መውሰድ እንደሚገባም ገልጸዋል፡፡"ሩሲያ በተፈጥሮ ሐብት ላይ ያላት ልምድ እና ዘመናዊ ግብርና በአነስተኛ መሬት ብዙ ማምረት አስችሏታል፡፡ ስለዚህ እኚህን ዕውቀቶች እና ቴክኖሎጂዎች ወደ እኛ ማምጣት ላይ ይበልጥ መሥራት አለብን" ብለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የምግብ ዋስትና ለሉዓላዊነት መሠረት ነው - የግብርና ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
የምግብ ዋስትና ለሉዓላዊነት መሠረት ነው - የግብርና ተመራማሪ
2025-11-24T16:48+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/18/2301020_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c74aed4b7cb0c897cf5ca6584f865c3a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የምግብ ዋስትና ለሉዓላዊነት መሠረት ነው - የግብርና ተመራማሪ
16:48 24.11.2025 (የተሻሻለ: 16:54 24.11.2025) የምግብ ዋስትና ለሉዓላዊነት መሠረት ነው - የግብርና ተመራማሪ
ዘመናዊ ስልተ ምርትን በመከተል ራስን በምግብ መቻል፤ ሉዓላዊነትን በምልዓት ለመጎናፀፍ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ሰሎሞን መላኩ (ዶ/ር) ይናገራሉ፡፡
ተመራማሪው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ውስን የግብርና መሬትን በውጤታማነት በመጠቀም ከራስ የተሻገረ ምርት የማምረት አብነትን ከሩሲያ መውሰድ እንደሚገባም ገልጸዋል፡፡
"ሩሲያ በተፈጥሮ ሐብት ላይ ያላት ልምድ እና ዘመናዊ ግብርና በአነስተኛ መሬት ብዙ ማምረት አስችሏታል፡፡ ስለዚህ እኚህን ዕውቀቶች እና ቴክኖሎጂዎች ወደ እኛ ማምጣት ላይ ይበልጥ መሥራት አለብን" ብለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X