https://amh.sputniknews.africa
ሰርጌ ላቭሮቭ በተመድ ጠቅላላ ጉባዔ፡ የአፍሪካ ፣ እስያ እና የካሪቢያን ሀገራት ድምጽ ሊደመጥ ይገባዋል
ሰርጌ ላቭሮቭ በተመድ ጠቅላላ ጉባዔ፡ የአፍሪካ ፣ እስያ እና የካሪቢያን ሀገራት ድምጽ ሊደመጥ ይገባዋል
Sputnik አፍሪካ
የዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ዝግጅት በተባበሩት መንግስታት ጉባዔ ላይ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ያነሷቸውን ቁልፍ ነጥቦች በተመለከተ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ባለሙያዎች ሰዒድ አህመድ (ዶ/ር) እና ሲነሳ ደምሴን... 24.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-24T15:13+0300
2025-11-24T15:13+0300
2025-11-24T15:13+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/18/2298306_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_09d8f91482d1718c5f4f58acf58dbe99.jpg
ሰርጌ ላቭሮቭ በተመድ ጠቅላላ ጉባዔ፡ የአፍሪካ ፣ እስያ እና የካሪቢያን ሀገራት ድምጽ ሊደመጥ ይገባዋል
Sputnik አፍሪካ
''ሰርጌይ ላቭሮቭ አፍሪካና ካሪቢያን ሀገራትን በተመለከተ ያነሷቸው ነጥቦች ሁነኛ ማንቂያ ናቸው።" ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ባለሙያው ሲነሳ ደምሴ ለስፖትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
ሌላኛው የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ባለሙያ ሰዒድ አህመድ (ዶ/ር) በበኩላቸው ''የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ብቻ ሳይሆን ሌሎች ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማትም እንደ አዲስ መታደስ አለባቸው።" ብለዋል፡፡
የዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ዝግጅት በተባበሩት መንግስታት ጉባዔ ላይ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ያነሷቸውን ቁልፍ ነጥቦች በተመለከተ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ባለሙያዎች ሰዒድ አህመድ (ዶ/ር) እና ሲነሳ ደምሴን ጋብዟቸዋል።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
የዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ዝግጅት በተባበሩት መንግስታት ጉባዔ ላይ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ያነሷቸውን ቁልፍ ነጥቦች በተመለከተ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ባለሙያዎች ሰዒድ አህመድ (ዶ/ር) እና ሲነሳ ደምሴን ጋብዟቸዋል። ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/18/2298306_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_a928946cf4791fcdbcee21d1449e1e50.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
ሰርጌ ላቭሮቭ በተመድ ጠቅላላ ጉባዔ፡ የአፍሪካ ፣ እስያ እና የካሪቢያን ሀገራት ድምጽ ሊደመጥ ይገባዋል
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''ሰርጌይ ላቭሮቭ አፍሪካና ካሪቢያን ሀገራትን በተመለከተ ያነሷቸው ነጥቦች ሁነኛ ማንቂያ ናቸው።" ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ባለሙያው ሲነሳ ደምሴ ለስፖትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ ሌላኛው የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ባለሙያ ሰዒድ አህመድ (ዶ/ር) በበኩላቸው ''የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ብቻ ሳይሆን ሌሎች ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማትም እንደ አዲስ መታደስ አለባቸው።" ብለዋል፡፡
የዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ዝግጅት በተባበሩት መንግስታት ጉባዔ ላይ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ያነሷቸውን ቁልፍ ነጥቦች በተመለከተ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ባለሙያዎች ሰዒድ አህመድ (ዶ/ር) እና ሲነሳ ደምሴን ጋብዟቸዋል። ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ: