https://amh.sputniknews.africa
የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የቡድን 20 መግለጫን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ግንኙነት 'ታላቅ' ስኬት ሲሉ አወደሱ
የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የቡድን 20 መግለጫን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ግንኙነት 'ታላቅ' ስኬት ሲሉ አወደሱ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የቡድን 20 መግለጫን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ግንኙነት 'ታላቅ' ስኬት ሲሉ አወደሱ መግለጫው "በዓለም አቀፍ መድረክ የትኛውም ሀገር ብቻውን ምንም ማሳካት እንደማይችል የሚያረጋግጥ... 23.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-23T21:39+0300
2025-11-23T21:39+0300
2025-11-23T21:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/17/2293408_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_c6e42abe4a8e711c723e2cc78d9d5973.jpg
የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የቡድን 20 መግለጫን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ግንኙነት 'ታላቅ' ስኬት ሲሉ አወደሱ መግለጫው "በዓለም አቀፍ መድረክ የትኛውም ሀገር ብቻውን ምንም ማሳካት እንደማይችል የሚያረጋግጥ ነው" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። መግለጫውን "ስኬታማ እና ውጤታማ" ያሉት ሚኒስትሩ፤ በማዕድን የእሴት ሰንሰለት፣ ሰው ሠራሽ አስተውህሎት፣ ፈጠራ፣ ምርምር እና የመረጃ ማዕከላት የአፍሪካ ጥቅም የተንፀባረቀበት እንደሆነ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የቡድን 20 መግለጫን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ግንኙነት 'ታላቅ' ስኬት ሲሉ አወደሱ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የቡድን 20 መግለጫን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ግንኙነት 'ታላቅ' ስኬት ሲሉ አወደሱ
2025-11-23T21:39+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/17/2293408_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_f77a69fc6df3238ab39a094686640eae.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የቡድን 20 መግለጫን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ግንኙነት 'ታላቅ' ስኬት ሲሉ አወደሱ
21:39 23.11.2025 (የተሻሻለ: 21:44 23.11.2025) የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የቡድን 20 መግለጫን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ግንኙነት 'ታላቅ' ስኬት ሲሉ አወደሱ
መግለጫው "በዓለም አቀፍ መድረክ የትኛውም ሀገር ብቻውን ምንም ማሳካት እንደማይችል የሚያረጋግጥ ነው" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
መግለጫውን "ስኬታማ እና ውጤታማ" ያሉት ሚኒስትሩ፤ በማዕድን የእሴት ሰንሰለት፣ ሰው ሠራሽ አስተውህሎት፣ ፈጠራ፣ ምርምር እና የመረጃ ማዕከላት የአፍሪካ ጥቅም የተንፀባረቀበት እንደሆነ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X