https://amh.sputniknews.africa
ኤርዶጋን ተቋርጦ የነበረውን የእህል ስምምነት እንደገና ለማስጀመር ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ማቀዳቸውን ገለፁ
ኤርዶጋን ተቋርጦ የነበረውን የእህል ስምምነት እንደገና ለማስጀመር ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ማቀዳቸውን ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ኤርዶጋን ተቋርጦ የነበረውን የእህል ስምምነት እንደገና ለማስጀመር ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ማቀዳቸውን ገለፁ የቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ከሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ጋር በነገው ዕለት የስልክ ውይይት ለማድረግ ማሰባቸውን አስታውቀዋል።... 23.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-23T19:12+0300
2025-11-23T19:12+0300
2025-11-23T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/17/2291903_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_6faa9d14808fa092cb5c98014bcd2b8f.jpg
ኤርዶጋን ተቋርጦ የነበረውን የእህል ስምምነት እንደገና ለማስጀመር ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ማቀዳቸውን ገለፁ የቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ከሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ጋር በነገው ዕለት የስልክ ውይይት ለማድረግ ማሰባቸውን አስታውቀዋል። ኤርዶጋን የጥቁር ባሕር የእህል ኮሪደር ስምምነትን እንደገና ለመጀመር እና በዩክሬን ያለውን ግጭት ለማስቆም አስቻይ መንገዶችን ለመወያየት አቅደዋል። በውይይቱ ውጤት ዙሪያ ከአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንዲሁም ከዓለም መሪዎች ጋር ለመወያያት እንዳሰቡም አመላክተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/17/2291903_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_e0f472b54d30622a7c1c1bb5a073a5db.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኤርዶጋን ተቋርጦ የነበረውን የእህል ስምምነት እንደገና ለማስጀመር ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ማቀዳቸውን ገለፁ
19:12 23.11.2025 (የተሻሻለ: 19:14 23.11.2025) ኤርዶጋን ተቋርጦ የነበረውን የእህል ስምምነት እንደገና ለማስጀመር ከፑቲን ጋር ለመነጋገር ማቀዳቸውን ገለፁ
የቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ከሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ጋር በነገው ዕለት የስልክ ውይይት ለማድረግ ማሰባቸውን አስታውቀዋል።
ኤርዶጋን የጥቁር ባሕር የእህል ኮሪደር ስምምነትን እንደገና ለመጀመር እና በዩክሬን ያለውን ግጭት ለማስቆም አስቻይ መንገዶችን ለመወያየት አቅደዋል። በውይይቱ ውጤት ዙሪያ ከአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንዲሁም ከዓለም መሪዎች ጋር ለመወያያት እንዳሰቡም አመላክተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X