የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የሀገር ውስጥ የመማሪያ መጻሕፍት ማተሚያ ድርጅት በሽርክና ሊያቋቁም ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የሀገር ውስጥ የመማሪያ መጻሕፍት ማተሚያ ድርጅት በሽርክና ሊያቋቁም ነው
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የሀገር ውስጥ የመማሪያ መጻሕፍት ማተሚያ ድርጅት በሽርክና ሊያቋቁም ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.11.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የሀገር ውስጥ የመማሪያ መጻሕፍት ማተሚያ ድርጅት በሽርክና ሊያቋቁም ነው

የሀገሪቱን ሀብቶች እና የሀብት ምንጮች የሚያስተዳድረው ግዙፍ ተቋም፤ ከጃፓኑ ቶፓን ግራቪቲ ጋር ሽርክና በመፍጠር የመማሪያ መጻሕፍት ማተሚያ ኩባንያ ሊቋቋም እንደሆነ ተገልጿል።

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከኩባንያው ጋር ያደረገውን ውይይትና ስምምነት በመጪዎቹ ጥቂት ቀናት ለቦርድ አቅርቦ እንደሚያጸድቅ ተዘግቧል።

በሽርክና በሚቋቋመው ማተሚያ ድርጅት 49 በመቶው ድርሻ የሆልዲንጉ ሲሆን ቶፓን ግራቪቲ የ51በመቶ ድርሻ እንደሚይዝ ተመላክቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0