ሞዲ እና ራማፎሳ በህንድ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ስለማስፋት ተወያዩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሞዲ እና ራማፎሳ በህንድ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ስለማስፋት ተወያዩ
ሞዲ እና ራማፎሳ በህንድ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ስለማስፋት ተወያዩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.11.2025
ሰብስክራይብ

ሞዲ እና ራማፎሳ በህንድ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ስለማስፋት ተወያዩ

​ ሁለቱ መሪዎች የሀገራቱን ታሪካዊ ትስስር በማስታወስ በተለያዩ የትብብር ዘርፎች በተመዘገበው መሻሻል ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀዋል ሲል የህንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው አመልክቷል።

መግለጫው አክሎም፤ "መሪዎቹ የሕንድ ኩባንያዎች በደቡብ አፍሪካ እንቅስቃሴያቸው መጨመሩን አበረታትው በተለይም በመሠረተ ልማት፣ በቴክኖሎጂ፣ በፈጠራ፣ በማዕድን ማውጣትና በአዳዲስ የሥራ ፈጠራ ዘርፎች የጋራ ኢንቨስትመንቶችን ለማመቻቸት ተስማምተዋል" ሲል ገልጿል።

​ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ ደቡብ አፍሪካ የቡድን 20 ፕሬዝዳንትነቷን በተሳካ ሁኔታ በማጠናቀቋ ራማፎሳን እንኳን ደስ አለዎት ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሞዲ እና ራማፎሳ በህንድ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ስለማስፋት ተወያዩ
ሞዲ እና ራማፎሳ በህንድ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ስለማስፋት ተወያዩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.11.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0