https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር አካዳሚ ግንባታ አስጀመረ
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር አካዳሚ ግንባታ አስጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር አካዳሚ ግንባታ አስጀመረየትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ፤ “የባቡር አካዳሚ ግንባታው ሲጠናቀቅ የኢንዱስትሪውን ተደራሽነት ለማስፋት ያግዛል” ብለዋል፡፡ አክለውም ለአጎራባች ሀገራት ባለሙያዎች... 23.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-23T12:11+0300
2025-11-23T12:11+0300
2025-11-23T12:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/17/2285672_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_b6c262e6b19d5b1f61ccf418303a6bd5.jpg
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር አካዳሚ ግንባታ አስጀመረየትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ፤ “የባቡር አካዳሚ ግንባታው ሲጠናቀቅ የኢንዱስትሪውን ተደራሽነት ለማስፋት ያግዛል” ብለዋል፡፡ አክለውም ለአጎራባች ሀገራት ባለሙያዎች ሥልጠናዎችን በመስጠት የውጭ ምንዛሬ ምንጭ ሆኖ እንደሚያገለግልም ጠቁመዋል።በቢሾፍቱ ከተማ ኪሎሌ ወረዳ በ62 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው የምድር ባቡር አካዳሚ፤ ከሀገሪቱ የ30 ዓመት የትራንስፖርት ፍኖተ ካርታ እና ከብሔራዊ የሎጂስቲክስ ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣም መሆኑ ተገልጿል።ፕሮጀክቱ "የሀገራችንን የባቡር ትራንስፖርት ዘርፍ ራዕይ እውን ለማድረግ የመጀመርያው መሠረት ድንጋይ ነው" ሲሉ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ህሊና በላቸው ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/17/2285672_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_1b0846f25c869d6f35e7ccfdf5c271d3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር አካዳሚ ግንባታ አስጀመረ
12:11 23.11.2025 (የተሻሻለ: 12:14 23.11.2025) የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር አካዳሚ ግንባታ አስጀመረ
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ፤ “የባቡር አካዳሚ ግንባታው ሲጠናቀቅ የኢንዱስትሪውን ተደራሽነት ለማስፋት ያግዛል” ብለዋል፡፡ አክለውም ለአጎራባች ሀገራት ባለሙያዎች ሥልጠናዎችን በመስጠት የውጭ ምንዛሬ ምንጭ ሆኖ እንደሚያገለግልም ጠቁመዋል።
በቢሾፍቱ ከተማ ኪሎሌ ወረዳ በ62 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው የምድር ባቡር አካዳሚ፤ ከሀገሪቱ የ30 ዓመት የትራንስፖርት ፍኖተ ካርታ እና ከብሔራዊ የሎጂስቲክስ ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣም መሆኑ ተገልጿል።
ፕሮጀክቱ "የሀገራችንን የባቡር ትራንስፖርት ዘርፍ ራዕይ እውን ለማድረግ የመጀመርያው መሠረት ድንጋይ ነው" ሲሉ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ህሊና በላቸው ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X