ጊኒ ቢሳው ዛሬ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ማካሄድ ጀምራለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱጊኒ ቢሳው ዛሬ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ማካሄድ ጀምራለች
ጊኒ ቢሳው ዛሬ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ማካሄድ ጀምራለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.11.2025
ሰብስክራይብ

ጊኒ ቢሳው ዛሬ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ማካሄድ ጀምራለች

ፕሬዝዳንት ኡማሮ ሲሶኮ ኤምባሎ ከሦስት አስርት ዓመታት በኋላ ተከታታይ ሁለተኛ የሥልጣን ዘመን የጨበጡ መሪ ለመባል ይወዳደራሉ።

ኤምባሎ በአንፃራዊነት አዲስ ፖለቲከኛ የሆኑት ፈርናንዶ ዲያስን ጨምሮ 11 ተፎካካሪዎችን ይጋፈጣሉ። የጊኒ ቢሳውን የነፃነት ትግል የመራው አብዮታዊ ፓርቲ መሪ ለዲያስ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።

ለጊኒና ኬፕ ቨርዴ ነፃነት የአፍሪካ ፓርቲ፤ ሰነዶቹን ዘግይቶ ማስገባቱን ተከትሎ ለመጀመሪያ ጊዜ በፕሬዝዳንታዊ እና በሕግ አውጪ ምርጫዎች ተወዳዳሪዎችን እንዳያቀርብ ታግዷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0