የብሪክስ እና የደቡባዊ ዓለም ሀገራት አሁን የዓለም ዕድገት ዋነኛ አንቀሳቃሽ ሆነዋል - የሩሲያ የቡድን 20 ልዑካን ቡድን መሪ

ሰብስክራይብ

የብሪክስ እና የደቡባዊ ዓለም ሀገራት አሁን የዓለም ዕድገት ዋነኛ አንቀሳቃሽ ሆነዋል - የሩሲያ የቡድን 20 ልዑካን ቡድን መሪ

"ዕድገት ለማምጣት እና የሕዝቦቻችንን ህይወት ለማሻሻል የሚያስችል ብቃት፣ ሀብት፣ ቴክኖሎጂ እና አቅም አለን" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ ሥራ አስፈፃሚ ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ማክሲም ኦሬሽኪን ተናግረዋል።

ባለፉት አስርት ዓመታት ከነበረው በተለየ መልኩ የደቡባዊ ዓለም ኢኮኖሚዎች አሁን በራሳቸው የተሰናዱ መፍትሄዎች ላይ መሠረት ያደረገ የኢኮኖሚ እድገት መድረክን ለማስቀደም ዝግጁ መሆናቸውን በቡድን 20 ጉባኤ ላይ ጠቅሰዋል።

የ21ኛው ክፍለ ዘመን የዓለም እድገት በአብዛኛው በደቡባዊ ዓለም እንደሚመራ አጠራጣሪ እንዳልሆነ ባለሥልጣኑ አጽንኦት ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0