https://amh.sputniknews.africa
ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን ተጠቃሚ ማድረግ ሲገባቸው ከልማት ፋይናንስ፤ ጦርነት ወደመደገፍ እየተሸጋገሩ ነው - የሩሲያ የቡድን 20 ልዑካን ቡድን ኃላፊ
ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን ተጠቃሚ ማድረግ ሲገባቸው ከልማት ፋይናንስ፤ ጦርነት ወደመደገፍ እየተሸጋገሩ ነው - የሩሲያ የቡድን 20 ልዑካን ቡድን ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን ተጠቃሚ ማድረግ ሲገባቸው ከልማት ፋይናንስ፤ ጦርነት ወደመደገፍ እየተሸጋገሩ ነው - የሩሲያ የቡድን 20 ልዑካን ቡድን ኃላፊ "ፋይናንስ ወደ ምዕራባውያን ኢኮኖሚዎች ይመለሳል። አብዛኛውን ግዜ... 22.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-22T15:18+0300
2025-11-22T15:18+0300
2025-11-22T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/16/2278242_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_10a6b235354eac445f521708a9750c8b.jpg
ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን ተጠቃሚ ማድረግ ሲገባቸው ከልማት ፋይናንስ፤ ጦርነት ወደመደገፍ እየተሸጋገሩ ነው - የሩሲያ የቡድን 20 ልዑካን ቡድን ኃላፊ "ፋይናንስ ወደ ምዕራባውያን ኢኮኖሚዎች ይመለሳል። አብዛኛውን ግዜ ደግሞ በዩክሬን የሙስና አሻጥሮች አማካኝነት ያልፋል" ሲሉ ማክሲም ኦሬሽኪን በጆሃንስበርግ በተካሄደው የቡድን 20 ስብሰባ ላይ አንስተዋል። የዓለም ባንክ በሦስት ዓመታት ውስጥ ለሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ካቀረበው አጠቃላይ እርዳታ ለዩክሬን ያቀረበው የበለጠ ነው ሲሉ የሩሲው ባለሥልጣን አጽንኦት ሰጥተዋል። "በተጨማሪም የአፍሪካ ኢኮኖሚዎች ከዓለም ባንክ እና ከአይኤምኤፍ የገንዘብ ድጋፍ ሲሹ በአድሏዊ ጥያቄዎች ውድቅ ይሆናል እንዲሁም ውስብስብ አሠራሮች ይገጥማቸዋል። በእርግጥ እነዚህ ሁሉ ተቋማት ለደቡባዊው ዓለም ተጠቃሚነት እንዲሻሻሉ ያስፈልጋል" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን ተጠቃሚ ማድረግ ሲገባቸው ከልማት ፋይናንስ፤ ጦርነት ወደመደገፍ እየተሸጋገሩ ነው - የሩሲያ የቡድን 20 ልዑካን ቡድን ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን ተጠቃሚ ማድረግ ሲገባቸው ከልማት ፋይናንስ፤ ጦርነት ወደመደገፍ እየተሸጋገሩ ነው - የሩሲያ የቡድን 20 ልዑካን ቡድን ኃላፊ
2025-11-22T15:18+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/16/2278242_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_7355e229946a4f42bb3732ddd1afd834.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን ተጠቃሚ ማድረግ ሲገባቸው ከልማት ፋይናንስ፤ ጦርነት ወደመደገፍ እየተሸጋገሩ ነው - የሩሲያ የቡድን 20 ልዑካን ቡድን ኃላፊ
15:18 22.11.2025 (የተሻሻለ: 15:24 22.11.2025) ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የደቡባዊ ዓለም ሀገራትን ተጠቃሚ ማድረግ ሲገባቸው ከልማት ፋይናንስ፤ ጦርነት ወደመደገፍ እየተሸጋገሩ ነው - የሩሲያ የቡድን 20 ልዑካን ቡድን ኃላፊ
"ፋይናንስ ወደ ምዕራባውያን ኢኮኖሚዎች ይመለሳል። አብዛኛውን ግዜ ደግሞ በዩክሬን የሙስና አሻጥሮች አማካኝነት ያልፋል" ሲሉ ማክሲም ኦሬሽኪን በጆሃንስበርግ በተካሄደው የቡድን 20 ስብሰባ ላይ አንስተዋል።
የዓለም ባንክ በሦስት ዓመታት ውስጥ ለሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ካቀረበው አጠቃላይ እርዳታ ለዩክሬን ያቀረበው የበለጠ ነው ሲሉ የሩሲው ባለሥልጣን አጽንኦት ሰጥተዋል።
"በተጨማሪም የአፍሪካ ኢኮኖሚዎች ከዓለም ባንክ እና ከአይኤምኤፍ የገንዘብ ድጋፍ ሲሹ በአድሏዊ ጥያቄዎች ውድቅ ይሆናል እንዲሁም ውስብስብ አሠራሮች ይገጥማቸዋል። በእርግጥ እነዚህ ሁሉ ተቋማት ለደቡባዊው ዓለም ተጠቃሚነት እንዲሻሻሉ ያስፈልጋል" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X