https://amh.sputniknews.africa
የቡድን 20 የመሪዎች ስብሰባ የጋራ መግለጫ መፅደቅ ለዓለም “ባለብዝሃ ወገን መድረክ ማሳካት እንደሚችል እና እንደሚያሳካም” መልዕክት ያስተላልፋል - ራምፎሳ
የቡድን 20 የመሪዎች ስብሰባ የጋራ መግለጫ መፅደቅ ለዓለም “ባለብዝሃ ወገን መድረክ ማሳካት እንደሚችል እና እንደሚያሳካም” መልዕክት ያስተላልፋል - ራምፎሳ
Sputnik አፍሪካ
የቡድን 20 የመሪዎች ስብሰባ የጋራ መግለጫ መፅደቅ ለዓለም “ባለብዝሃ ወገን መድረክ ማሳካት እንደሚችል እና እንደሚያሳካም” መልዕክት ያስተላልፋል - ራምፎሳ“ለዚህ ታሪካዊ የመሪዎች ስብሰባ የተገባ የቡድን 20 ማጠናቀቂያ የጋራ ሰነድን ለማውጣት ከእኛ... 22.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-22T13:09+0300
2025-11-22T13:09+0300
2025-11-22T13:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/16/2276715_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_1d8ac0fa28516023665fe90e1c256a85.jpg
የቡድን 20 የመሪዎች ስብሰባ የጋራ መግለጫ መፅደቅ ለዓለም “ባለብዝሃ ወገን መድረክ ማሳካት እንደሚችል እና እንደሚያሳካም” መልዕክት ያስተላልፋል - ራምፎሳ“ለዚህ ታሪካዊ የመሪዎች ስብሰባ የተገባ የቡድን 20 ማጠናቀቂያ የጋራ ሰነድን ለማውጣት ከእኛ ጋር በቅን ልቦና አብረው ለሠሩ ሁሉም ልዑካን ምሥጋና እናቀርባለን” ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ጉባኤውን ሲከፍቱ አስታውቀዋል። ሲሪል ራማፎሳ ድርጅቱ የብዝሃ ወገን ትብብርን ዋጋ እና አስፈላጊነት ያጎላል፤ ምክንያቱም ተግዳሮቶች “በትብብር፣ በመተባበር እና በአጋርነት ብቻ ሊፈቱ እንደሚችሉ” ይገነዘባል ብለዋል።“መግለጫው በመላው ዓለም የተስፋ እና የአንድነት መልዕክት ያስተላልፋል። እንደ ቡድን 20 መሪዎች፣ ማንንም ሰው፣ የትኛውንም ማህበረሰብ እና ምንም ሀገር ወደኋላ እንደማንተው የገባነውን የፀና ቃል አጥብቀን እንደምንይዝ ለዓለም ይናገራል።”በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የቡድን 20 የመሪዎች ስብሰባ የጋራ መግለጫ መፅደቅ ለዓለም “ባለብዝሃ ወገን መድረክ ማሳካት እንደሚችል እና እንደሚያሳካም” መልዕክት ያስተላልፋል - ራምፎሳ
Sputnik አፍሪካ
የቡድን 20 የመሪዎች ስብሰባ የጋራ መግለጫ መፅደቅ ለዓለም “ባለብዝሃ ወገን መድረክ ማሳካት እንደሚችል እና እንደሚያሳካም” መልዕክት ያስተላልፋል - ራምፎሳ
2025-11-22T13:09+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/16/2276715_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_664bd84733516d37640149e49de4ca90.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቡድን 20 የመሪዎች ስብሰባ የጋራ መግለጫ መፅደቅ ለዓለም “ባለብዝሃ ወገን መድረክ ማሳካት እንደሚችል እና እንደሚያሳካም” መልዕክት ያስተላልፋል - ራምፎሳ
13:09 22.11.2025 (የተሻሻለ: 13:14 22.11.2025) የቡድን 20 የመሪዎች ስብሰባ የጋራ መግለጫ መፅደቅ ለዓለም “ባለብዝሃ ወገን መድረክ ማሳካት እንደሚችል እና እንደሚያሳካም” መልዕክት ያስተላልፋል - ራምፎሳ
“ለዚህ ታሪካዊ የመሪዎች ስብሰባ የተገባ የቡድን 20 ማጠናቀቂያ የጋራ ሰነድን ለማውጣት ከእኛ ጋር በቅን ልቦና አብረው ለሠሩ ሁሉም ልዑካን ምሥጋና እናቀርባለን” ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ጉባኤውን ሲከፍቱ አስታውቀዋል።
ሲሪል ራማፎሳ ድርጅቱ የብዝሃ ወገን ትብብርን ዋጋ እና አስፈላጊነት ያጎላል፤ ምክንያቱም ተግዳሮቶች “በትብብር፣ በመተባበር እና በአጋርነት ብቻ ሊፈቱ እንደሚችሉ” ይገነዘባል ብለዋል።
“መግለጫው በመላው ዓለም የተስፋ እና የአንድነት መልዕክት ያስተላልፋል። እንደ ቡድን 20 መሪዎች፣ ማንንም ሰው፣ የትኛውንም ማህበረሰብ እና ምንም ሀገር ወደኋላ እንደማንተው የገባነውን የፀና ቃል አጥብቀን እንደምንይዝ ለዓለም ይናገራል።”
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X