ፑቲን የትራምፕን የዩክሬን ባለ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ "ወቅታዊ" ሲሉ ገለፁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን የትራምፕን የዩክሬን ባለ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ "ወቅታዊ" ሲሉ ገለፁ
ፑቲን የትራምፕን የዩክሬን ባለ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ ወቅታዊ ሲሉ ገለፁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.11.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን የትራምፕን የዩክሬን ባለ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ "ወቅታዊ" ሲሉ ገለፁ

🟠 ፑቲን ከፀጥታው ምክር ቤት ጋር ባደረጉት የኦፕሬሽን ስብሰባ ሩሲያ ኒዮኮሎኒያል አካሄዶችን ለመዋጋት የምትከተለውን ስትራቴጂ በተመለከተ የውይይት ሐሳብ አቅርበዋል።

🟠 የሩሲያ የላይኛው ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፑቲን በትራምፕ የዩክሬን የሰላም እቅድ ዙሪያ ያላቸውን አመለካከት እንዲገልጹ ጠይቀዋል - ፑቲን የአሜሪካ የዩክሬን የሰላም እቅድ በይፋ እንዳልተብራራ እና አጠቃላይ ብቻ እንደሆነ ተናግረዋል።

🟠 ሩሲያ የትራምፕን የሰላም እቅድ ጽሑፍ አግኝታለች።

🟠 የእቅዱ ዝርዝር ጉዳዮች ውይይት ያስፈልጋቸዋል።

🟠 ዩናይትድ ስቴትስ በዩክሬን የሰላም እቅድ ዙሪያ በቀጥታ ከሩሲያ ጋር እየተወያየች አይደለም ይህም በኪዬቭ ተቃውሞ የተነሳ ነው።

🟠 ፑቲን በ2026 የሩሲያ የጋራ ደህንነት ስምምነት ድርጅት ሊቀመንበርነት ግዜ ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገቡ ጉዳዮችን እንዲወያዩ ለፀጥታው ምክር ቤት አባላት ሐሳብ አቅርበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0