https://amh.sputniknews.africa
ቀጣዩ ትኩረታችን ስንዴ አምራች አርሶ አደሮችን ወደ ፋብሪካ ባለቤትነት ማሸጋገር ነው - የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ
ቀጣዩ ትኩረታችን ስንዴ አምራች አርሶ አደሮችን ወደ ፋብሪካ ባለቤትነት ማሸጋገር ነው - የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
ቀጣዩ ትኩረታችን ስንዴ አምራች አርሶ አደሮችን ወደ ፋብሪካ ባለቤትነት ማሸጋገር ነው - የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ በሁለተኛው ዙር የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር መርሐ-ግብር የክልሉን አርሶ አደሮች ወደ እሴት ሰንሰለት ለማስገባት በቅንጅት... 21.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-21T19:22+0300
2025-11-21T19:22+0300
2025-11-21T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/15/2269093_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_9ff04a9a3b8641de8a5ab63e0bbe3437.jpg
ቀጣዩ ትኩረታችን ስንዴ አምራች አርሶ አደሮችን ወደ ፋብሪካ ባለቤትነት ማሸጋገር ነው - የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ በሁለተኛው ዙር የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር መርሐ-ግብር የክልሉን አርሶ አደሮች ወደ እሴት ሰንሰለት ለማስገባት በቅንጅት እንደሚሠራ ጌቱ ገመቹ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"አርሷ አደሮቻችን ከዚህ ቀደም ጥሬ ስንዴ ነበር ለገበያ የሚያቀርቡት። አሁን ግን በክላስተራቸው ውስጥ የፋብሪካ ባለቤት የሚሆኑበት ሁኔታ ይመቻችላቸዋል" ብለዋል።የቢሮ ኃላፊው በመጀመሪያ ዙር የመርሐ-ግብሩ ትግበራ ምርታማነትን ከማሳደግ አንጻር የተገኙ ውጤቶችንም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ቀጣዩ ትኩረታችን ስንዴ አምራች አርሶ አደሮችን ወደ ፋብሪካ ባለቤትነት ማሸጋገር ነው - የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
ቀጣዩ ትኩረታችን ስንዴ አምራች አርሶ አደሮችን ወደ ፋብሪካ ባለቤትነት ማሸጋገር ነው - የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ
2025-11-21T19:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/15/2269093_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e26a3cca9196ca4ebf5e8be42215e396.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቀጣዩ ትኩረታችን ስንዴ አምራች አርሶ አደሮችን ወደ ፋብሪካ ባለቤትነት ማሸጋገር ነው - የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ
19:22 21.11.2025 (የተሻሻለ: 19:24 21.11.2025) ቀጣዩ ትኩረታችን ስንዴ አምራች አርሶ አደሮችን ወደ ፋብሪካ ባለቤትነት ማሸጋገር ነው - የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ
በሁለተኛው ዙር የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር መርሐ-ግብር የክልሉን አርሶ አደሮች ወደ እሴት ሰንሰለት ለማስገባት በቅንጅት እንደሚሠራ ጌቱ ገመቹ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አርሷ አደሮቻችን ከዚህ ቀደም ጥሬ ስንዴ ነበር ለገበያ የሚያቀርቡት። አሁን ግን በክላስተራቸው ውስጥ የፋብሪካ ባለቤት የሚሆኑበት ሁኔታ ይመቻችላቸዋል" ብለዋል።
የቢሮ ኃላፊው በመጀመሪያ ዙር የመርሐ-ግብሩ ትግበራ ምርታማነትን ከማሳደግ አንጻር የተገኙ ውጤቶችንም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X