https://amh.sputniknews.africa
የምዕራባውያን ሥርዓተ ትምህርት ዋነኛ ዓላማ የተማረ የሰው ኃይል ከሀገራት ማስኮብለል ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊ
የምዕራባውያን ሥርዓተ ትምህርት ዋነኛ ዓላማ የተማረ የሰው ኃይል ከሀገራት ማስኮብለል ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
የምዕራባውያን ሥርዓተ ትምህርት ዋነኛ ዓላማ የተማረ የሰው ኃይል ከሀገራት ማስኮብለል ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊ ኢቭጌኒ ፕሪማኮቭ፤ አሜሪካ እና የአውሮፓ ሀገራት ለአፍሪካውያን የሚሰጧቸው የትምህርት ዕድሎች፤ ብሩህ... 21.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-21T18:36+0300
2025-11-21T18:36+0300
2025-11-21T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/15/2268115_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_27c6388cd9b390af4ebc77b6e5c8ed0d.jpg
የምዕራባውያን ሥርዓተ ትምህርት ዋነኛ ዓላማ የተማረ የሰው ኃይል ከሀገራት ማስኮብለል ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊ ኢቭጌኒ ፕሪማኮቭ፤ አሜሪካ እና የአውሮፓ ሀገራት ለአፍሪካውያን የሚሰጧቸው የትምህርት ዕድሎች፤ ብሩህ አዕምሮ ያላቸው ወጣቶችን በምቾት ፍለጋ በወጡበት የሚያስቀር መሆኑን ይናገራሉ። ኃላፊው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ሩሲያ በትምህርት ዘርፉ የምትከተለው አካሄድ ከዚህ የተለየ መሆኑን በማንሳት፤ አፍሪካውያን ተማሪዎች ወደመጡበት ተመልሰው ማኅበረሰባቸውን እንዲያገለግሉ እንደምታበረታታ ገልጸዋል። "ከአፍሪካ የሚሄዱ ባለ ብሩሕ አዕምሮዎች በምዕራቡ ዓለም ምናልባት ሕይወታቸውን ከማሻሻል የዘለለ ተፅዕኖ ሊኖራቸው አይችልም። ከሶቪየት ኅብረት ጊዜ አንስቶ እኛ ዕውቀት ያካፈልናቸው የውጭ ሀገር ዜጎች ግን ማኅበረሰባቸውን በተለያዩ ዘርፎች በማገዝ ላይ ናቸው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የምዕራባውያን ሥርዓተ ትምህርት ዋነኛ ዓላማ የተማረ የሰው ኃይል ከሀገራት ማስኮብለል ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊ
Sputnik አፍሪካ
የምዕራባውያን ሥርዓተ ትምህርት ዋነኛ ዓላማ የተማረ የሰው ኃይል ከሀገራት ማስኮብለል ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊ
2025-11-21T18:36+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/15/2268115_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_cd28fc9c76b161fc1b1163a800f39aa5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የምዕራባውያን ሥርዓተ ትምህርት ዋነኛ ዓላማ የተማረ የሰው ኃይል ከሀገራት ማስኮብለል ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊ
18:36 21.11.2025 (የተሻሻለ: 18:44 21.11.2025) የምዕራባውያን ሥርዓተ ትምህርት ዋነኛ ዓላማ የተማረ የሰው ኃይል ከሀገራት ማስኮብለል ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ ኃላፊ
ኢቭጌኒ ፕሪማኮቭ፤ አሜሪካ እና የአውሮፓ ሀገራት ለአፍሪካውያን የሚሰጧቸው የትምህርት ዕድሎች፤ ብሩህ አዕምሮ ያላቸው ወጣቶችን በምቾት ፍለጋ በወጡበት የሚያስቀር መሆኑን ይናገራሉ።
ኃላፊው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ሩሲያ በትምህርት ዘርፉ የምትከተለው አካሄድ ከዚህ የተለየ መሆኑን በማንሳት፤ አፍሪካውያን ተማሪዎች ወደመጡበት ተመልሰው ማኅበረሰባቸውን እንዲያገለግሉ እንደምታበረታታ ገልጸዋል።
"ከአፍሪካ የሚሄዱ ባለ ብሩሕ አዕምሮዎች በምዕራቡ ዓለም ምናልባት ሕይወታቸውን ከማሻሻል የዘለለ ተፅዕኖ ሊኖራቸው አይችልም። ከሶቪየት ኅብረት ጊዜ አንስቶ እኛ ዕውቀት ያካፈልናቸው የውጭ ሀገር ዜጎች ግን ማኅበረሰባቸውን በተለያዩ ዘርፎች በማገዝ ላይ ናቸው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X