https://amh.sputniknews.africa
ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማሕበር ለኢትዮጵያ ሁለት የዓለም አትሌቲክስ ቅርስ እውቅናዎችን ሰጠ
ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማሕበር ለኢትዮጵያ ሁለት የዓለም አትሌቲክስ ቅርስ እውቅናዎችን ሰጠ
Sputnik አፍሪካ
ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማሕበር ለኢትዮጵያ ሁለት የዓለም አትሌቲክስ ቅርስ እውቅናዎችን ሰጠእውቅና የተሰጣቸው፦ የአትሌት አበበ ቢቂላ የሮም እና ቶኪዮ ኦሎምፒክ ድሎች፣ ለታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፡፡“በሁለቱ ዘርፎች ዕውቅና መሰጠቱ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ... 21.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-21T17:38+0300
2025-11-21T17:38+0300
2025-11-21T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/15/2267090_0:90:800:540_1920x0_80_0_0_53be85abe7d8a1a365892b3d71d89ee7.jpg
ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማሕበር ለኢትዮጵያ ሁለት የዓለም አትሌቲክስ ቅርስ እውቅናዎችን ሰጠእውቅና የተሰጣቸው፦ የአትሌት አበበ ቢቂላ የሮም እና ቶኪዮ ኦሎምፒክ ድሎች፣ ለታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፡፡“በሁለቱ ዘርፎች ዕውቅና መሰጠቱ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ ተጽዕኖ ፈጣሪነት የሚያጎላ ነው” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በእውቅና ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት ተናግረዋል። ሻምበል አበበ ቢቂላ በ1952 ዓ.ም በጣሊያን ሮም በተካሄደው የኦሊምፒክ ማራቶን በባዶ እግሩ ሮጦ ታሪካዊ ድል ማስመዝገቡ የሚታወስ ሲሆን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የአደባባይ ፌስቲቫል ሆኖ 25 ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/15/2267090_0:15:800:615_1920x0_80_0_0_efa9c4ca9a5110e86deb5d3428f995f6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማሕበር ለኢትዮጵያ ሁለት የዓለም አትሌቲክስ ቅርስ እውቅናዎችን ሰጠ
17:38 21.11.2025 (የተሻሻለ: 17:44 21.11.2025) ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማሕበር ለኢትዮጵያ ሁለት የዓለም አትሌቲክስ ቅርስ እውቅናዎችን ሰጠ
እውቅና የተሰጣቸው፦
የአትሌት አበበ ቢቂላ የሮም እና ቶኪዮ ኦሎምፒክ ድሎች፣
ለታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፡፡
“በሁለቱ ዘርፎች ዕውቅና መሰጠቱ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ ተጽዕኖ ፈጣሪነት የሚያጎላ ነው” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በእውቅና ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት ተናግረዋል።
ሻምበል አበበ ቢቂላ በ1952 ዓ.ም በጣሊያን ሮም በተካሄደው የኦሊምፒክ ማራቶን በባዶ እግሩ ሮጦ ታሪካዊ ድል ማስመዝገቡ የሚታወስ ሲሆን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የአደባባይ ፌስቲቫል ሆኖ 25 ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X