https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው የቡድን 20 ጉባኤ ለታዳጊ ሀገራት ዓለም አቀፋዊ ድምጽ ይሰጣል - የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር
አፍሪካ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው የቡድን 20 ጉባኤ ለታዳጊ ሀገራት ዓለም አቀፋዊ ድምጽ ይሰጣል - የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው የቡድን 20 ጉባኤ ለታዳጊ ሀገራት ዓለም አቀፋዊ ድምጽ ይሰጣል - የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ቻንግ ይህን ያሉት ከጉባዔው መጀመር አስቀድሞ ከሲሪል ራማፎሳ ጋር በጆሃንስበርግ ተገናኝተው የሁለትዮሽ ውይይት... 21.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-21T16:43+0300
2025-11-21T16:43+0300
2025-11-21T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/15/2265272_0:80:800:530_1920x0_80_0_0_0f54863c8d797157916479483119f07b.jpg
አፍሪካ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው የቡድን 20 ጉባኤ ለታዳጊ ሀገራት ዓለም አቀፋዊ ድምጽ ይሰጣል - የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ቻንግ ይህን ያሉት ከጉባዔው መጀመር አስቀድሞ ከሲሪል ራማፎሳ ጋር በጆሃንስበርግ ተገናኝተው የሁለትዮሽ ውይይት ባካሄዱበት ወቅት ነው፡፡ "የፖለቲካ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችን በማጠናከር በንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ ኢንዱስትሪ፣ የባለብዙ ወገን ትብብር እና አስተዳደር ስትራቴጂካዊ ግቦቻችንን ለማሳካት ለሁለቱ ሀገራት ትልቅ እድል ነው" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ከስብሰባው በኋላ በኤክስ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው የቡድን 20 ጉባኤ ለታዳጊ ሀገራት ዓለም አቀፋዊ ድምጽ ይሰጣል - የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው የቡድን 20 ጉባኤ ለታዳጊ ሀገራት ዓለም አቀፋዊ ድምጽ ይሰጣል - የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር
2025-11-21T16:43+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/15/2265272_0:5:800:605_1920x0_80_0_0_a02e17db015a15d3c481e50d90c08d4b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው የቡድን 20 ጉባኤ ለታዳጊ ሀገራት ዓለም አቀፋዊ ድምጽ ይሰጣል - የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር
16:43 21.11.2025 (የተሻሻለ: 16:54 21.11.2025) አፍሪካ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው የቡድን 20 ጉባኤ ለታዳጊ ሀገራት ዓለም አቀፋዊ ድምጽ ይሰጣል - የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር
ሊ ቻንግ ይህን ያሉት ከጉባዔው መጀመር አስቀድሞ ከሲሪል ራማፎሳ ጋር በጆሃንስበርግ ተገናኝተው የሁለትዮሽ ውይይት ባካሄዱበት ወቅት ነው፡፡
"የፖለቲካ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶችን በማጠናከር በንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ ኢንዱስትሪ፣ የባለብዙ ወገን ትብብር እና አስተዳደር ስትራቴጂካዊ ግቦቻችንን ለማሳካት ለሁለቱ ሀገራት ትልቅ እድል ነው" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ከስብሰባው በኋላ በኤክስ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X