https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ በምርታማነት ሽፋን የምዕራባውያን የእህል ዘሮች ጥገኛ እየሆነች ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ
አፍሪካ በምርታማነት ሽፋን የምዕራባውያን የእህል ዘሮች ጥገኛ እየሆነች ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በምርታማነት ሽፋን የምዕራባውያን የእህል ዘሮች ጥገኛ እየሆነች ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ ምዕራባዊያን በዘር ማሻሻያ ለአፍሪካ የሚያቀርቧቸው ራሳቸውን መተካት የማይችሉ የእህል ዘሮች፤ በአኅጉሪቱ ዘላቂ ግብርና ላይ... 21.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-21T16:03+0300
2025-11-21T16:03+0300
2025-11-21T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/15/2264231_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_8eed26d0f4c16252366fe11907b67358.jpg
አፍሪካ በምርታማነት ሽፋን የምዕራባውያን የእህል ዘሮች ጥገኛ እየሆነች ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ ምዕራባዊያን በዘር ማሻሻያ ለአፍሪካ የሚያቀርቧቸው ራሳቸውን መተካት የማይችሉ የእህል ዘሮች፤ በአኅጉሪቱ ዘላቂ ግብርና ላይ የደቀኑትን አደጋ በውል መረዳት እንደሚገባ የኤጀንሲው ኃላፊ ኢቭጌኒ ፕሪማኮቭ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "የተሻሻሉ የእህል ዘሮች ምናልባት ጥሩ ምርት ሊሰጥ ይችሉ ይሆናል። ነገር ግን ዘር መቀጠል ስለማይችሉ ሁልጊዜ ለማምረት ከእነርሱ ኩባንያዎች ዘር መግዛት ይኖርብሃል። የግብርና ግብዓቶቹ አውሮፓ ወይም አሜሪካ ተመርው ለአፍሪካ ይሸጣሉ" ብለዋል።ኃላፊው አፍሪካ ግብርናዋን በረጅም ገመድ ከሚያስሩ መሰል አሠራሮች ይልቅ በጋራ መበልጸግ ወደሚያስችሉ አስተማማኝ መንገዶች መግባት እንዳለባትም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ በምርታማነት ሽፋን የምዕራባውያን የእህል ዘሮች ጥገኛ እየሆነች ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በምርታማነት ሽፋን የምዕራባውያን የእህል ዘሮች ጥገኛ እየሆነች ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ
2025-11-21T16:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/15/2264231_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_f71c8052e21dac35a5c945103a1f574c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ በምርታማነት ሽፋን የምዕራባውያን የእህል ዘሮች ጥገኛ እየሆነች ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ
16:03 21.11.2025 (የተሻሻለ: 16:04 21.11.2025) አፍሪካ በምርታማነት ሽፋን የምዕራባውያን የእህል ዘሮች ጥገኛ እየሆነች ነው - የሩሲያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ትብብር ኤጀንሲ
ምዕራባዊያን በዘር ማሻሻያ ለአፍሪካ የሚያቀርቧቸው ራሳቸውን መተካት የማይችሉ የእህል ዘሮች፤ በአኅጉሪቱ ዘላቂ ግብርና ላይ የደቀኑትን አደጋ በውል መረዳት እንደሚገባ የኤጀንሲው ኃላፊ ኢቭጌኒ ፕሪማኮቭ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"የተሻሻሉ የእህል ዘሮች ምናልባት ጥሩ ምርት ሊሰጥ ይችሉ ይሆናል። ነገር ግን ዘር መቀጠል ስለማይችሉ ሁልጊዜ ለማምረት ከእነርሱ ኩባንያዎች ዘር መግዛት ይኖርብሃል። የግብርና ግብዓቶቹ አውሮፓ ወይም አሜሪካ ተመርው ለአፍሪካ ይሸጣሉ" ብለዋል።
ኃላፊው አፍሪካ ግብርናዋን በረጅም ገመድ ከሚያስሩ መሰል አሠራሮች ይልቅ በጋራ መበልጸግ ወደሚያስችሉ አስተማማኝ መንገዶች መግባት እንዳለባትም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X