ከ155 የሩሲያ ተቋማት ጋር በትምህርት ዕድል ላይ በትብብር እየሠራን ነው - የሩሲያ የሳይንስ እና ባሕል ማዕከል

ሰብስክራይብ

ከ155 የሩሲያ ተቋማት ጋር በትምህርት ዕድል ላይ በትብብር እየሠራን ነው - የሩሲያ የሳይንስ እና ባሕል ማዕከል

የማዕከሉ ምክትል ኃላፊ ዲሚትሪ ብሪሌቭ፣ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በሩሲያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ መማር የሚችሉባቸው ትብብሮችን ለማስፋት አየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።

"በሩሲያ መንግሥት የትምህርት ዕድል (ስኮላርሺፕ) ንቅናቄ ውስጥ የሚገኙ 155 የውጭ የትምህርት ዕድል ቦታዎች አሉን። በተጨማሪም የሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች ወደዚህ መጥተው ከኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ትብብር እንዲፈጥሩም እየሞከርን ነው።" ብለዋል።

ምክትል ኃላፊው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተማሪዎች የሚወጡ የትምህርት ዕድሎችን በማዕከሉ የቴሌግራም ቻናል በኩል መከታተል እንደሚችሉም አመላክተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0