ጆሃንስበርግ የዓለም ኃያላን መሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቷን ጨርሳለች

ሰብስክራይብ

ጆሃንስበርግ የዓለም ኃያላን መሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቷን ጨርሳለች

ጆሃንስበርግ ለጉባኤው በዝግጅት ላይ ባለችበት ወቅት በስብሰባው ላይ የማይገኙት ፕሬዝዳንት ፑቲንን ጨምሮ የቡድን 20 መሪዎች ምስሎች ከተማዋን አጥለቅልቀዋል ሲል በዚያ የሚገኘው የስፑትኒክ ባልደረባ ዘግቧል።

የቡድን-20  መሪዎች ጉባኤ በጆሃንስበርግ ውስጥ ህዳር 13 እና 14 ይካሄዳል። የሩሲያ ልዑክ ቡድን በፕሬዝዳንቱ ሥራ አስፈፃሚ ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ማክሲም ኦሬሽኪን የሚመራ ይሆናል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0