https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል አገራት ግብርና ሰፊ ተሞክሮ ትወስዳለች - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል አገራት ግብርና ሰፊ ተሞክሮ ትወስዳለች - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል አገራት ግብርና ሰፊ ተሞክሮ ትወስዳለች - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ኢትዮጵያ እንደ ሩሲያ፣ ቻይና፣ ሕንድ እና ብራዚል ያሉ አገራትን ልምድ በመቀመር ጠንካራ የግብርና ኢኮኖሚ ለመፍጠር እየሠራች መሆኑን... 20.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-20T18:43+0300
2025-11-20T18:43+0300
2025-11-20T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/14/2256387_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_71e786d9d47563ce40c7bd5f05f657fb.jpg
ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል አገራት ግብርና ሰፊ ተሞክሮ ትወስዳለች - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ኢትዮጵያ እንደ ሩሲያ፣ ቻይና፣ ሕንድ እና ብራዚል ያሉ አገራትን ልምድ በመቀመር ጠንካራ የግብርና ኢኮኖሚ ለመፍጠር እየሠራች መሆኑን በኢንስቲትዩቱ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር ዋና ዳይሬክተር ዳኛቸው ሉሌ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "ሕንድ እና ቻይና መሠረታቸው ግብርና ነበር። ሩሲያ እና ብራዚልም በግብርና ኢኮኖሚያቸውን አጠናክረዋል። የአባል አገራቱ ተሞክሮ በምግብ ራሳችንን ለመቻል ለምናደርገው ጥረት ትልቅ ግብዓት ነው።" ብለዋል። ዋና ዳይሬክተሩ፣ አገራቱ በተለይ በስንዴ እና ሩዝ ምርት ላይ ያሳዩትን እመርታ ኢትዮጵያ በተለያዩ ሰብሎች ላይ ለመድገም እንደምትሠራም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል አገራት ግብርና ሰፊ ተሞክሮ ትወስዳለች - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል አገራት ግብርና ሰፊ ተሞክሮ ትወስዳለች - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
2025-11-20T18:43+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/14/2256387_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_da2feea49cc4e7e3f7f5f9ebf90c8270.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል አገራት ግብርና ሰፊ ተሞክሮ ትወስዳለች - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
18:43 20.11.2025 (የተሻሻለ: 18:44 20.11.2025) ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል አገራት ግብርና ሰፊ ተሞክሮ ትወስዳለች - የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት
ኢትዮጵያ እንደ ሩሲያ፣ ቻይና፣ ሕንድ እና ብራዚል ያሉ አገራትን ልምድ በመቀመር ጠንካራ የግብርና ኢኮኖሚ ለመፍጠር እየሠራች መሆኑን በኢንስቲትዩቱ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር ዋና ዳይሬክተር ዳኛቸው ሉሌ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"ሕንድ እና ቻይና መሠረታቸው ግብርና ነበር። ሩሲያ እና ብራዚልም በግብርና ኢኮኖሚያቸውን አጠናክረዋል። የአባል አገራቱ ተሞክሮ በምግብ ራሳችንን ለመቻል ለምናደርገው ጥረት ትልቅ ግብዓት ነው።" ብለዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ፣ አገራቱ በተለይ በስንዴ እና ሩዝ ምርት ላይ ያሳዩትን እመርታ ኢትዮጵያ በተለያዩ ሰብሎች ላይ ለመድገም እንደምትሠራም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X