የደቡብ ዓለም አገራት በውሳኔ መስጫ መድረኮች ላይ እኩል ውክልና ይፈልጋሉ ሲሉ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ተናገሩ

ሰብስክራይብ

የደቡብ ዓለም አገራት በውሳኔ መስጫ መድረኮች ላይ እኩል ውክልና ይፈልጋሉ ሲሉ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ተናገሩ

ሲሪል ራማፎሳ፣ ቀደም ባሉት ጊዜያት አብዛኛዎቹ የደቡብ ዓለም አገራት ቅኝ ተገዝተው ሙሉ በሙሉ የተገለሉ ነበሩ፤ "ክፍሉ ውስጥ" እንዲገቡ እንኳን አልተፈቀደላቸውም በማለት ለቢዝነስ-20 የመሪዎች ጉባኤ ተሳታፊዎች አስታውሰዋል፡፡

"እኛ ሉዓላዊ አገራት ነን እናም በእኩል መታየት አለብን። ሉዓላዊነታችን መከበር አለበት፡፡ በእኩልነት እና በተመሳሳይ የእውቀት ድርሻ፣ በአንድ አይነት የችሎታ እድል ያለ አንዳች ማንጓጠጥ (የበላይነት) ጠረጴዛ ከብበን መቀመጥ እንፈልጋለን፡፡”

የደቡቡ ዓለም፣ በብዙ መልኩ የሚታየውን የእኩልነት አለመመጣጠን ለመቀነስ፣ የባለብዙ ወገንተኝነት እና የባለብዙ ወገን ሥርዓትን ማጠናከር አለበት ሲሉ ሲሪል ራማፎሳ አሳስበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0