የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ሽኝት ተድርጎላቸዋል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ሽኝት ተድርጎላቸዋል
የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ሽኝት ተድርጎላቸዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.11.2025
ሰብስክራይብ

የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ሽኝት ተድርጎላቸዋል

ዳቶ ሰሪ አንዋር ኢብራሂም በኢትዮጵያ ያደረጉትን የሦስት ቀናት የስራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ አገራቸው ሲመለሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አሸኛኘት አድርገውላቸዋል።

ተመስገን ጥሩነህ “የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ቆይታ በሁለትዮሽ የጋራ አጀንዳዎች ላይ ውይይት የተካሄደበት እና በተለያዩ ዘርፎች ስምምነት የተደረሰበት ፍሬያማ ቆይታ ነበር።” ሲሉ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡

ቀደም ሲል፣ የብሪካስ አባል የሆነችው ኢትዮጵያ እና የብሪክስ አጋሯ ማሌዥያ በልዩ ልዩ መስኮች ታሪካዊው የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን የሚያጠናክሩባቸው የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ሽኝት ተድርጎላቸዋል - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ሽኝት ተድርጎላቸዋል - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ሽኝት ተድርጎላቸዋል - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0