ተማሪዎች የሙያ መስካቸውን በዕውቀት ላይ ተመሥርተው ሊመርጡ ይገባል - የሙያ ወግ ኢንሼቲቭ ዋና ሥራ አስኪያጅ

ሰብስክራይብ

ተማሪዎች የሙያ መስካቸውን በዕውቀት ላይ ተመሥርተው ሊመርጡ ይገባል - የሙያ ወግ ኢንሼቲቭ ዋና ሥራ አስኪያጅ

ሶፎኒያስ ግርማ፣ የበየነ መረብ መድረኩ ወጣቶች ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ሲቀላቀሉ ሊመርጧቸው ስለሚያስቧቸው የትምህርት መስኮች በቂ ግንዛቤ ለመፍጠር እንደሚያግዝ ይገልጻል።

"ድረ-ገጹ ስለተለያዩ ሙያዎች ጊዜውን ያገናዘቡ መረጃዎችን ይሰጣል። በተጨማሪም የሙያ ወግ ተማሪዎች ከምሁራን እና የትምህርት ተቋማት ልምድ የሚቀስሙበት መድረክም ነው፡፡" ብሏል፡፡

ዋና ሥራ አስኪያጁ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበረው ቆይታ፣ ድረ-ገጹ ለተማሪዎች ስለሚሰጣቸው

ሎች ደጋፎችም አንስቷል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0