https://amh.sputniknews.africa
የዘለንስኪን የውሸት የሰላም ጉዞ የሙስና ቅሌቱን ለማዘናጋት የታቀደ ነው - ተንታኝ
የዘለንስኪን የውሸት የሰላም ጉዞ የሙስና ቅሌቱን ለማዘናጋት የታቀደ ነው - ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የዘለንስኪን የውሸት የሰላም ጉዞ የሙስና ቅሌቱን ለማዘናጋት የታቀደ ነው - ተንታኝ "ዘለንስኪ አሁን ላይ በኪዬቭ ውስጥ ያለውን ቅሌት ለማዛናጋት አስቸኳይ አጀንዳ ማስቀየሪያዎች ያስፈልጓቸዋል። ለዚህም ሲሉ ማንኛውንም ነገር ያደርጋሉ፡፡ እናም ..... 20.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-20T15:22+0300
2025-11-20T15:22+0300
2025-11-20T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/14/2252404_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_af298bafdfcd9b917bf85fd9f292bd63.jpg
የዘለንስኪን የውሸት የሰላም ጉዞ የሙስና ቅሌቱን ለማዘናጋት የታቀደ ነው - ተንታኝ "ዘለንስኪ አሁን ላይ በኪዬቭ ውስጥ ያለውን ቅሌት ለማዛናጋት አስቸኳይ አጀንዳ ማስቀየሪያዎች ያስፈልጓቸዋል። ለዚህም ሲሉ ማንኛውንም ነገር ያደርጋሉ፡፡ እናም ... የምዕራባውያን ህዝብ መስማት የሚፈልገውን በትክክል ያውቃሉ። እነሱም የሰላም ንግግሮች እና ድርድሮች ናቸው" በማለት የስዊስ የፖለቲካ ተንታኝ እና የቀድሞ የኦስሴ አማካሪ ራልፍ ቦሻርድ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።የዘለንስኪ የአንካራ ጉዞ፣ የሰላም ንግግሮችን 'ለማጠናከር' (የሩሲያ ተደራዳሪዎች ባልተወከሉበት) እንደሆነ የገለፀ ሲሆን፣ ዋነኛው የአሜሪካ ዩክሬን ተደራዳሪ ስቲቭ ዊትኮፍ ጉዟቸውን ለሌላ ጊዜ ማራዛማቸውን አክሲዮስ ዘግቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዘለንስኪን የውሸት የሰላም ጉዞ የሙስና ቅሌቱን ለማዘናጋት የታቀደ ነው - ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የዘለንስኪን የውሸት የሰላም ጉዞ የሙስና ቅሌቱን ለማዘናጋት የታቀደ ነው - ተንታኝ
2025-11-20T15:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/14/2252404_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_5c1be5f3163b92cbfa3bb126ba65ef53.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዘለንስኪን የውሸት የሰላም ጉዞ የሙስና ቅሌቱን ለማዘናጋት የታቀደ ነው - ተንታኝ
15:22 20.11.2025 (የተሻሻለ: 15:24 20.11.2025) የዘለንስኪን የውሸት የሰላም ጉዞ የሙስና ቅሌቱን ለማዘናጋት የታቀደ ነው - ተንታኝ
"ዘለንስኪ አሁን ላይ በኪዬቭ ውስጥ ያለውን ቅሌት ለማዛናጋት አስቸኳይ አጀንዳ ማስቀየሪያዎች ያስፈልጓቸዋል። ለዚህም ሲሉ ማንኛውንም ነገር ያደርጋሉ፡፡ እናም ... የምዕራባውያን ህዝብ መስማት የሚፈልገውን በትክክል ያውቃሉ። እነሱም የሰላም ንግግሮች እና ድርድሮች ናቸው" በማለት የስዊስ የፖለቲካ ተንታኝ እና የቀድሞ የኦስሴ አማካሪ ራልፍ ቦሻርድ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የዘለንስኪ የአንካራ ጉዞ፣ የሰላም ንግግሮችን 'ለማጠናከር' (የሩሲያ ተደራዳሪዎች ባልተወከሉበት) እንደሆነ የገለፀ ሲሆን፣ ዋነኛው የአሜሪካ ዩክሬን ተደራዳሪ ስቲቭ ዊትኮፍ ጉዟቸውን ለሌላ ጊዜ ማራዛማቸውን አክሲዮስ ዘግቧል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X