https://amh.sputniknews.africa
የስፑትኒክ እናት ኩባንያ ከቦትስዋና ሚዲያ ጋር ታሪካዊ የመጀመሪያ ስምምነትን ፈረመ
የስፑትኒክ እናት ኩባንያ ከቦትስዋና ሚዲያ ጋር ታሪካዊ የመጀመሪያ ስምምነትን ፈረመ
Sputnik አፍሪካ
የስፑትኒክ እናት ኩባንያ ከቦትስዋና ሚዲያ ጋር ታሪካዊ የመጀመሪያ ስምምነትን ፈረመየሮሲያ ሴጎድኒያ እና የቦትስዋናው ዘ ሚድዊክ ሰን ይፋዊ ስምምነት በሩሲያ ኤምባሲ ደጋፍ በቪዲዮ ሊንክ ተፈጸሟል።የትብብራቸው ዋና ይዘቶች፡- በእንግሊዝኛ መደበኛ የዜና... 20.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-20T10:20+0300
2025-11-20T10:20+0300
2025-11-20T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/14/2248408_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_1877536c8927394b2558e0e173e25fda.jpg
የስፑትኒክ እናት ኩባንያ ከቦትስዋና ሚዲያ ጋር ታሪካዊ የመጀመሪያ ስምምነትን ፈረመየሮሲያ ሴጎድኒያ እና የቦትስዋናው ዘ ሚድዊክ ሰን ይፋዊ ስምምነት በሩሲያ ኤምባሲ ደጋፍ በቪዲዮ ሊንክ ተፈጸሟል።የትብብራቸው ዋና ይዘቶች፡- በእንግሊዝኛ መደበኛ የዜና ልውውጥ፣ ለአገር ውስጥ ዘጋቢዎች ድጋፍና የጋራ የመረጃ ሁነቶች።የዘ ሚድዊክ ሰን ዋና አዘጋጅ ጆ-ብራውን ታሴሎኤ “እኔ ራሴ በስፑትኒክፕሮ (SputnikPro) የኦንላይን ሥልጠና ተጠቅሜያለሁ፤ በጣም ጠቃሚ ነበር፡፡ ለዚህም ነው መደበኛ አጋርነት ማግኘታችን በዓለምአቀፉ ደቡብ እንደ ሚዲያ የማደግ ምኞታችንን እንደሚያሳድግ ያመነው።” ብለዋል፡፡ “የተፈረመው ሰነድ እጅግ በጣም ወሳኝ ነው፡፡” ያሉት በሮሲያ ሴጎድኒያ የዓለም አቀፍ ትብብር ዳይሬክተር ቫሲሊ ፑሽኮቭ፣ “የአፍሪካ አገራት እና የሩስያ እያደገ ያለ ፍላጎት የሚያሳይ እና እርስ በርስ እንድንግባባ ስለሚረዳን ነው" ሲሉ አጽናኦት ሰጥተዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/14/2248408_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_12d83813678afdf8c14e43fd7d17c1c2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የስፑትኒክ እናት ኩባንያ ከቦትስዋና ሚዲያ ጋር ታሪካዊ የመጀመሪያ ስምምነትን ፈረመ
10:20 20.11.2025 (የተሻሻለ: 10:44 20.11.2025) የስፑትኒክ እናት ኩባንያ ከቦትስዋና ሚዲያ ጋር ታሪካዊ የመጀመሪያ ስምምነትን ፈረመ
የሮሲያ ሴጎድኒያ እና የቦትስዋናው ዘ ሚድዊክ ሰን ይፋዊ ስምምነት በሩሲያ ኤምባሲ ደጋፍ በቪዲዮ ሊንክ ተፈጸሟል።
የትብብራቸው ዋና ይዘቶች፡-
በእንግሊዝኛ መደበኛ የዜና ልውውጥ፣
ለአገር ውስጥ ዘጋቢዎች ድጋፍና
የጋራ የመረጃ ሁነቶች።
የዘ ሚድዊክ ሰን ዋና አዘጋጅ ጆ-ብራውን ታሴሎኤ “እኔ ራሴ በስፑትኒክፕሮ (SputnikPro) የኦንላይን ሥልጠና ተጠቅሜያለሁ፤ በጣም ጠቃሚ ነበር፡፡ ለዚህም ነው መደበኛ አጋርነት ማግኘታችን በዓለምአቀፉ ደቡብ እንደ ሚዲያ የማደግ ምኞታችንን እንደሚያሳድግ ያመነው።” ብለዋል፡፡
“የተፈረመው ሰነድ እጅግ በጣም ወሳኝ ነው፡፡” ያሉት በሮሲያ ሴጎድኒያ የዓለም አቀፍ ትብብር ዳይሬክተር ቫሲሊ ፑሽኮቭ፣ “የአፍሪካ አገራት እና የሩስያ እያደገ ያለ ፍላጎት የሚያሳይ እና እርስ በርስ እንድንግባባ ስለሚረዳን ነው" ሲሉ አጽናኦት ሰጥተዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X