የአሜሪካ የጋዛ እቅድ ለፍልስጤም ጭቆና የተባበሩት መንግሥታት ሕጋዊ ሽፋን እንዲያገኝ ታስቦ የተሠራ ነው - መሐመድ ማራንዲ

ሰብስክራይብ

የአሜሪካ የጋዛ እቅድ ለፍልስጤም ጭቆና የተባበሩት መንግሥታት ሕጋዊ ሽፋን እንዲያገኝ ታስቦ የተሠራ ነው - መሐመድ ማራንዲ

  “በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የፀደቀው የሐሰት የሰላም እቅድ የአሜሪካ እና የእስራኤልን ስርዓት ጥንካሬ የሚያጎለብትና ዕቅዱ ፍልስጤማውያንን የበለጠ እንዲበድሉ እና ከጋዛ እንዲያወጡ ያደርጋቸዋል” ሲሉ ኢራናዊ-አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ መሐመድ ማራንዲ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

እቅዱ ማራንዲ የፈሩትን ነገር በቅርብ ያመጣል፤ ይህም “በዓለም አቀፍ ደረጃ በጋዛ ላይ የሚሰፍን ወረራ” በአሜሪካ የውሳኔ ሐሳብ ውስጥ “ስለ ፍልስጤም ነፃነት ምንም ያልተጠቀሰ”  ነው ብለዋል።

  ማራንዲ አክለውም፣ “የፀጥታው ምክር ቤት ባፀደቀው በዚህ የሐሰት ሽፋን ምክንያት በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ስም ብዙ ጉዳት ሊያደርሱ ይችላሉ” ብለዋል።

የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የአሜሪካን የጋዛ ተኩስ አቁም እና ዓለም አቀፍ የማረጋጋት ኃይል እቅዶችን ሰኞ ዕለት ማፅደቁ ይታወሳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0