ኩታ ገጠም እርሻ ጥሬ ስንዴ ለገበያ የማቅረብ ታሪካችንን የሚቀይር ነው - የአርሲ ዞን አርሶ አደር

ሰብስክራይብ

ኩታ ገጠም እርሻ ጥሬ ስንዴ ለገበያ የማቅረብ ታሪካችንን የሚቀይር ነው - የአርሲ ዞን አርሶ አደር 

ፈይሳ ቡታ፣ በግብርና ሜካናይዜሽን የተበጣጠሱ መሬቶችን በአንድ ላይ ማልማት፣ የስንዴ ምርታማነትን ከማሳደግ ባሻገር አርሶ አደሩን ወደ እሴት ሰንሰለት እያስገባ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።

"ኩታ ገጠም እርሻ አርሶ አደሩ ከራሱ አልፎ ለአገር በጋራ እንዲሠራ እያደረገ ነው። በእጃችን ያለውን የስንዴ ምርት ፈጭተን እና አሽገን ለገበያ ወደ ምናቀርብበት የፋብሪካ አሠራር ለመግባትም እየሠራን ነው።" ብለዋል።

አርሶ አደር ፈይሳ፣ ኩታ ገጠም እርሻ አገሪቱ በስንዴ ምርት ራስን ለመቻል የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ ከፍተኛ እገዛ እንዳለውም አመላክተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0