https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ አገራት ተናባቢ የስታርት አፕ ማዕቀፍ ሊኖራቸው ይገባል - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስታርት አፕ ማዕከል ዳይሬክተር
የአፍሪካ አገራት ተናባቢ የስታርት አፕ ማዕቀፍ ሊኖራቸው ይገባል - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስታርት አፕ ማዕከል ዳይሬክተር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ አገራት ተናባቢ የስታርት አፕ ማዕቀፍ ሊኖራቸው ይገባል - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስታርት አፕ ማዕከል ዳይሬክተር ልብሰወርቅ ነጋሽ (ዶ/ር)፣ በአፍሪካ ድንበር ተሻጋሪ ስታርት አፖች እንዲሰፉ አገራት ጉራማይሌ መተዳደሪያዎችን ለማቀራረብ... 19.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-19T16:43+0300
2025-11-19T16:43+0300
2025-11-19T16:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/13/2240219_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_42bead4d725dc39eb6ff59f4ba7882ca.jpg
የአፍሪካ አገራት ተናባቢ የስታርት አፕ ማዕቀፍ ሊኖራቸው ይገባል - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስታርት አፕ ማዕከል ዳይሬክተር ልብሰወርቅ ነጋሽ (ዶ/ር)፣ በአፍሪካ ድንበር ተሻጋሪ ስታርት አፖች እንዲሰፉ አገራት ጉራማይሌ መተዳደሪያዎችን ለማቀራረብ በጋራ መሥራት እንዳለባቸው ይገልጻሉ። "እንደ አኅጉር በጋራ መሥራት የምንችልበትን የስታርት አፕ ሥርዓት መዘርጋት አለብን። ይህም በዘርፉ የሚያስፈልጉ ሀብቶችን እና ድጋፎችን ወደ አንድ ለማምጣት ያግዛል።" ብለዋል። ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በዚህ ረገድ የአፍሪካ ሕብረት ሊጫወተው ሰለሚችለው ሚናም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ አገራት ተናባቢ የስታርት አፕ ማዕቀፍ ሊኖራቸው ይገባል - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስታርት አፕ ማዕከል ዳይሬክተር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ አገራት ተናባቢ የስታርት አፕ ማዕቀፍ ሊኖራቸው ይገባል - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስታርት አፕ ማዕከል ዳይሬክተር
2025-11-19T16:43+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/13/2240219_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_734565ee427291a0cbfddeeb7cb99cf2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ አገራት ተናባቢ የስታርት አፕ ማዕቀፍ ሊኖራቸው ይገባል - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስታርት አፕ ማዕከል ዳይሬክተር
16:43 19.11.2025 (የተሻሻለ: 16:44 19.11.2025) የአፍሪካ አገራት ተናባቢ የስታርት አፕ ማዕቀፍ ሊኖራቸው ይገባል - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስታርት አፕ ማዕከል ዳይሬክተር
ልብሰወርቅ ነጋሽ (ዶ/ር)፣ በአፍሪካ ድንበር ተሻጋሪ ስታርት አፖች እንዲሰፉ አገራት ጉራማይሌ መተዳደሪያዎችን ለማቀራረብ በጋራ መሥራት እንዳለባቸው ይገልጻሉ።
"እንደ አኅጉር በጋራ መሥራት የምንችልበትን የስታርት አፕ ሥርዓት መዘርጋት አለብን። ይህም በዘርፉ የሚያስፈልጉ ሀብቶችን እና ድጋፎችን ወደ አንድ ለማምጣት ያግዛል።" ብለዋል።
ዳይሬክተሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በዚህ ረገድ የአፍሪካ ሕብረት ሊጫወተው ሰለሚችለው ሚናም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X