https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ወደ ባህር የመመለስ ጥያቄ
የኢትዮጵያ ወደ ባህር የመመለስ ጥያቄ
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ኢትዮጵያ በቀይ ባህር መውጫ ለማግኘት ያቀረበቸውን ጥያቄ እና የምታደርገውን ጥረት በጥልቀት እንመረምራለን። በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዉጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ቶፊቅ አብዱላሂ... 19.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-19T15:42+0300
2025-11-19T15:42+0300
2025-11-19T15:42+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/13/2237395_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_b7578130fdbc399f7cb3a8f608f64012.png
የኢትዮጵያ ወደ ባህር የመመለስ ጥያቄ
Sputnik አፍሪካ
“የወደብ አጠቃቀም ሶስት አይነት ናቸው፡፡ አንደኛ አብሮ በማልማት፣ ሁለተኛ በሊዝ ኪራይ፣ ሶስተኛ ደግሞ ይዞታ በመለዋወጥ ነው፡፡ እና ይሄንን ማድረግ የምንችልበት መደራደር፣ መነጋገር፣ መወያየት እና መቀራረብ ነው፡፡ ስለዚህ ያነሳነው ጥያቄ ይሄ ነው፡፡ ሁለተኛ ደግሞ እኛ ብቻ እንጠቀም አላልንም፡፡ እነሱም ይጠቀሙ ነው፡፡” ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዉጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ቶፊቅ አብዱላሂ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ኢትዮጵያ በቀይ ባህር መውጫ ለማግኘት ያቀረበቸውን ጥያቄ እና የምታደርገውን ጥረት በጥልቀት እንመረምራለን። በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዉጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ቶፊቅ አብዱላሂ (ዶ/ር) ጋር በመሆን ይህን የሀገሪቱን ኢኮኖሚ፣ ደኅንነትና የክልላዊ ሁኔታ ላይ ጉልህ ተፅዕኖ የሚያሳድረውን ጉዳይ እንዲሁም በዓለም አቶሚክ ሳምንት ስብሰባ የኢትዮጵያ ተሳትፎን ማዕከል አድርገን የዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች አንቂ እና በአለም አቀፍ መድረኮች የኢትዮጵያ ተወካይ ከሆነው ከወጣት ኑርሁሴን አሊ ጋርም ቆይታ አድርገናል።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ኢትዮጵያ በቀይ ባህር መውጫ ለማግኘት ያቀረበቸውን ጥያቄ እና የምታደርገውን ጥረት በጥልቀት እንመረምራለን። በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዉጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ቶፊቅ አብዱላሂ (ዶ/ር) ጋር በመሆን ይህን የሀገሪቱን ኢኮኖሚ፣ ደኅንነትና የክልላዊ ሁኔታ ላይ ጉልህ ተፅዕኖ የሚያሳድረውን ጉዳይ እንዲሁም በዓለም አቶሚክ ሳምንት ስብሰባ የኢትዮጵያ ተሳትፎን ማዕከል አድርገን የዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች አንቂ እና በአለም አቀፍ መድረኮች የኢትዮጵያ ተወካይ ከሆነው ከወጣት ኑርሁሴን አሊ ጋርም ቆይታ አድርገናል።ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/13/2237395_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_ad496bdff393010f326256fa835c33a9.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
“የወደብ አጠቃቀም ሶስት አይነት ናቸው፡፡ አንደኛ አብሮ በማልማት፣ ሁለተኛ በሊዝ ኪራይ፣ ሶስተኛ ደግሞ ይዞታ በመለዋወጥ ነው፡፡ እና ይሄንን ማድረግ የምንችልበት መደራደር፣ መነጋገር፣ መወያየት እና መቀራረብ ነው፡፡ ስለዚህ ያነሳነው ጥያቄ ይሄ ነው፡፡ ሁለተኛ ደግሞ እኛ ብቻ እንጠቀም አላልንም፡፡ እነሱም ይጠቀሙ ነው፡፡” ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዉጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ቶፊቅ አብዱላሂ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት ኢትዮጵያ በቀይ ባህር መውጫ ለማግኘት ያቀረበቸውን ጥያቄ እና የምታደርገውን ጥረት በጥልቀት እንመረምራለን። በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዉጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ቶፊቅ አብዱላሂ (ዶ/ር) ጋር በመሆን ይህን የሀገሪቱን ኢኮኖሚ፣ ደኅንነትና የክልላዊ ሁኔታ ላይ ጉልህ ተፅዕኖ የሚያሳድረውን ጉዳይ እንዲሁም በዓለም አቶሚክ ሳምንት ስብሰባ የኢትዮጵያ ተሳትፎን ማዕከል አድርገን የዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች አንቂ እና በአለም አቀፍ መድረኮች የኢትዮጵያ ተወካይ ከሆነው ከወጣት ኑርሁሴን አሊ ጋርም ቆይታ አድርገናል።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ: