የሩሲያ የትምርት ቀን በሩሲያ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ የትምርት ቀን በሩሲያ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ
የሩሲያ የትምርት ቀን በሩሲያ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.11.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ የትምርት ቀን በሩሲያ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

በዝግጅቱ ላይ ከ5 የሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች የተወከሉ አመራሮች እና ምሁራን፣ ከአዲስ አበባ የተለያዩ ትምህርት ቤቶች እና ዩኒቨርሲቲዎች የውጣጡ ተማሪዎች እና የትምህርት ዘርፍ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል።

በዝግጅቱ ላይ የአፍሪካ ሩሲያ ኔትዎርክ ዩኒቨርሲቲን ለመሠረቱት ሚካኤል ሉሞኖሶቭ መታሰቢያ የሚሆን የትምህርት ዐውደ-ርዕይም ቀርቧል።

ሥነ-ስርዓቱን በንግግር የከፈቱት በአዲስ አበባ የሩሲያ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል ምክትል ኃላፊ ዲሚትሪ ብሪሎቭ እንዳሉት፣ አገራቸው ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎች እየሰጠች ያለውን ነጻ የትምህርት እድል በተለያዩ መስኮች እያስፋፋች ትገኛለች።

በዚህ ዓመትም በተለያዩ የሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎች 155 ያህል ነጻ የትምህርት እድል ተጠቃሚ የኢትዮጵያ ተማሪዎችን እንደሚቀበሉ የማዕከሉ ምክትል ኃላፊ ጨምረው ገልጸዋል ሲል በስፍራው የሚገኘው የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የሩሲያ የትምርት ቀን በሩሲያ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የሩሲያ የትምርት ቀን በሩሲያ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የሩሲያ የትምርት ቀን በሩሲያ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የሩሲያ የትምርት ቀን በሩሲያ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0