https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ቲኑቡ የአፍሪካ አገራት በአኅጉሪቱ የገበያ ውህደትን እንዲያረጋግጡ እና ድንበር ዘለል የንግድ ቅልጥፍናን እንዲያሻሽሉ አሳሰቡ
ፕሬዝዳንት ቲኑቡ የአፍሪካ አገራት በአኅጉሪቱ የገበያ ውህደትን እንዲያረጋግጡ እና ድንበር ዘለል የንግድ ቅልጥፍናን እንዲያሻሽሉ አሳሰቡ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ቲኑቡ የአፍሪካ አገራት በአኅጉሪቱ የገበያ ውህደትን እንዲያረጋግጡ እና ድንበር ዘለል የንግድ ቅልጥፍናን እንዲያሻሽሉ አሳሰቡየናይጄሪያው መሪ በአቡጃ በተካሄደው የጉምሩክ አጋርነት ለአፍሪካ የንግድ ትብብር መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት፣... 19.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-19T10:39+0300
2025-11-19T10:39+0300
2025-11-19T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/13/2233160_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_6e7835ab184c2cbeca37155b0ea35e93.jpg
ፕሬዝዳንት ቲኑቡ የአፍሪካ አገራት በአኅጉሪቱ የገበያ ውህደትን እንዲያረጋግጡ እና ድንበር ዘለል የንግድ ቅልጥፍናን እንዲያሻሽሉ አሳሰቡየናይጄሪያው መሪ በአቡጃ በተካሄደው የጉምሩክ አጋርነት ለአፍሪካ የንግድ ትብብር መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት፣ የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ መጠን፣ የድርድር አቅም እና ጽናትን ለማሳደግ አዲስ አመለካከት አስፈላጊ ነው።“ምኞታችን ቀላል ነው፤ ድንበሮች ዕድሎችን የሚያመቻቹ እንጂ የሚከለክሉ የማይሆኑበት አኅጉር መፍጠር ነው” ሲሉ ቲኑቡ አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።ለአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና በጣም አስቸጋሪው እርምጃ ስምምነት ላይ መድረስ ነበር እርሱም ተሳክቷል። አሁን ያለው ፈተና ደግሞ ጥቅሞቹ ለተጠቃሚዎች መድረሳቸውን ማረጋገጥ ነው ሲሉ ቲኑቡ አክለዋል።“እያንዳንዱ ውሳኔ በልበ ሙሉነት ወደ ምትነግድው ናይጄሪያ እና በጠንካራ አቋም ወደ ምትደራደረው አፍሪካ የተወሰደ እርምጃ ነው” ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/13/2233160_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_513b467af0f007b943dc84093a5175d8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፕሬዝዳንት ቲኑቡ የአፍሪካ አገራት በአኅጉሪቱ የገበያ ውህደትን እንዲያረጋግጡ እና ድንበር ዘለል የንግድ ቅልጥፍናን እንዲያሻሽሉ አሳሰቡ
10:39 19.11.2025 (የተሻሻለ: 10:44 19.11.2025) ፕሬዝዳንት ቲኑቡ የአፍሪካ አገራት በአኅጉሪቱ የገበያ ውህደትን እንዲያረጋግጡ እና ድንበር ዘለል የንግድ ቅልጥፍናን እንዲያሻሽሉ አሳሰቡ
የናይጄሪያው መሪ በአቡጃ በተካሄደው የጉምሩክ አጋርነት ለአፍሪካ የንግድ ትብብር መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት፣ የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ መጠን፣ የድርድር አቅም እና ጽናትን ለማሳደግ አዲስ አመለካከት አስፈላጊ ነው።
“ምኞታችን ቀላል ነው፤ ድንበሮች ዕድሎችን የሚያመቻቹ እንጂ የሚከለክሉ የማይሆኑበት አኅጉር መፍጠር ነው” ሲሉ ቲኑቡ አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ለአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና በጣም አስቸጋሪው እርምጃ ስምምነት ላይ መድረስ ነበር እርሱም ተሳክቷል። አሁን ያለው ፈተና ደግሞ ጥቅሞቹ ለተጠቃሚዎች መድረሳቸውን ማረጋገጥ ነው ሲሉ ቲኑቡ አክለዋል።
“እያንዳንዱ ውሳኔ በልበ ሙሉነት ወደ ምትነግድው ናይጄሪያ እና በጠንካራ አቋም ወደ ምትደራደረው አፍሪካ የተወሰደ እርምጃ ነው” ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X