https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ ሩሲያ እና ቻይና በአሜሪካ-መር የፀጥታው ምክር ቤት የጋዛ ውሳኔ ላይ የያዙትን አቋም ዋጋ እንደሚሰጡት ተናገሩ
ትራምፕ ሩሲያ እና ቻይና በአሜሪካ-መር የፀጥታው ምክር ቤት የጋዛ ውሳኔ ላይ የያዙትን አቋም ዋጋ እንደሚሰጡት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ሩሲያ እና ቻይና በአሜሪካ-መር የፀጥታው ምክር ቤት የጋዛ ውሳኔ ላይ የያዙትን አቋም ዋጋ እንደሚሰጡት ተናገሩፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት በአሜሪካ የሚደገፈውን የጋዛን የውሳኔ ሐሳብ ላይ ድምጽ በተሰጠ... 19.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-19T10:04+0300
2025-11-19T10:04+0300
2025-11-19T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/13/2232372_1:0:854:480_1920x0_80_0_0_ac1ac21cf0f7f3c3c1065ce48ec100f3.jpg
ትራምፕ ሩሲያ እና ቻይና በአሜሪካ-መር የፀጥታው ምክር ቤት የጋዛ ውሳኔ ላይ የያዙትን አቋም ዋጋ እንደሚሰጡት ተናገሩፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት በአሜሪካ የሚደገፈውን የጋዛን የውሳኔ ሐሳብ ላይ ድምጽ በተሰጠ ጊዜ ሩሲያ እና ቻይና የወሰዱትን አቋም እንደሚያደንቁ ገልፀዋል፡፡ ሁለቱም አገራት የተቃውሞ ድምጽ ከመስጠት ይልቅ ድምፀ ተአቅቦ ማድረጋቸውን አስታውሰዋል። "ስለዚህ እናደንቃለን፤ ምክንያቱም አንድ አሉታዊ ድምጽ ቢኖር ኖሮ አይሳካም ነበር፡፡ ስለዚህም ሰዎች መጽደቁን በተመለከቱ ጊዜ በጣም ደንግጠዋል" ሲሉ ትራምፕ አብራርተዋል፡፡ የፀጥታው ምክር ቤት ሰኞ ዕለት የአሜሪካን የጋዛን የተኩስ አቁም እና የዓለም አቀፍ ማረጋጊያ ኃይል እቅድን አጽድቋል። ሩሲያ እንደ ቻይና ሁሉ ተአቅቦን መወሳኗ ለፍልስጤም አስተዳደር እና በርካታ አረብ አገራት በጋዛ አዲስ ደም መፋሰስን ለማስወገድ ያላቸውን ፍላጎት የሚያንፀባርቅ ነው ብላለች።የሩሲያ ተወካይ ቫሲሊ ኔቤንዚያ የውሳኔ ሐሳቡ "የፍልስጤማውያን ሐሳቦች ምንም ግምት ውስጥ ሳይገቡ በሊግ ኦፍ ኔሽን የተሰጠውን የቅኝ ግዛት ልምምድ እና እንግሊዝ ለፍልስጤም የሰጠችውን ትእዛዝ የሚያስታውስ ነው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ትራምፕ ሩሲያ እና ቻይና በአሜሪካ-መር የፀጥታው ምክር ቤት የጋዛ ውሳኔ ላይ የያዙትን አቋም ዋጋ እንደሚሰጡት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ሩሲያ እና ቻይና በአሜሪካ-መር የፀጥታው ምክር ቤት የጋዛ ውሳኔ ላይ የያዙትን አቋም ዋጋ እንደሚሰጡት ተናገሩ
2025-11-19T10:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/13/2232372_107:0:747:480_1920x0_80_0_0_7ff22c347265a987d64ed63bed821d8f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ ሩሲያ እና ቻይና በአሜሪካ-መር የፀጥታው ምክር ቤት የጋዛ ውሳኔ ላይ የያዙትን አቋም ዋጋ እንደሚሰጡት ተናገሩ
10:04 19.11.2025 (የተሻሻለ: 10:14 19.11.2025) ትራምፕ ሩሲያ እና ቻይና በአሜሪካ-መር የፀጥታው ምክር ቤት የጋዛ ውሳኔ ላይ የያዙትን አቋም ዋጋ እንደሚሰጡት ተናገሩ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት በአሜሪካ የሚደገፈውን የጋዛን የውሳኔ ሐሳብ ላይ ድምጽ በተሰጠ ጊዜ ሩሲያ እና ቻይና የወሰዱትን አቋም እንደሚያደንቁ ገልፀዋል፡፡ ሁለቱም አገራት የተቃውሞ ድምጽ ከመስጠት ይልቅ ድምፀ ተአቅቦ ማድረጋቸውን አስታውሰዋል።
"ስለዚህ እናደንቃለን፤ ምክንያቱም አንድ አሉታዊ ድምጽ ቢኖር ኖሮ አይሳካም ነበር፡፡ ስለዚህም ሰዎች መጽደቁን በተመለከቱ ጊዜ በጣም ደንግጠዋል" ሲሉ ትራምፕ አብራርተዋል፡፡
የፀጥታው ምክር ቤት ሰኞ ዕለት የአሜሪካን የጋዛን የተኩስ አቁም እና የዓለም አቀፍ ማረጋጊያ ኃይል እቅድን አጽድቋል። ሩሲያ እንደ ቻይና ሁሉ ተአቅቦን መወሳኗ ለፍልስጤም አስተዳደር እና በርካታ አረብ አገራት በጋዛ አዲስ ደም መፋሰስን ለማስወገድ ያላቸውን ፍላጎት የሚያንፀባርቅ ነው ብላለች።
የሩሲያ ተወካይ ቫሲሊ ኔቤንዚያ የውሳኔ ሐሳቡ "የፍልስጤማውያን ሐሳቦች ምንም ግምት ውስጥ ሳይገቡ በሊግ ኦፍ ኔሽን የተሰጠውን የቅኝ ግዛት ልምምድ እና እንግሊዝ ለፍልስጤም የሰጠችውን ትእዛዝ የሚያስታውስ ነው" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X