https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ በዓለም አቀፍ ንግድ ስኬታማ እንድትሆን የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ ነው - የናይጄሪያ ባለሥልጣን
አፍሪካ በዓለም አቀፍ ንግድ ስኬታማ እንድትሆን የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ ነው - የናይጄሪያ ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በዓለም አቀፍ ንግድ ስኬታማ እንድትሆን የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ ነው - የናይጄሪያ ባለሥልጣን የአፍሪካ አገራት ያሉባቸውን ተግዳሮቶች ለመፍታት ኃይላቸውን ማቀናጀት አለባቸው ሲሉ የአገሪቱ የበጀትና ኢኮኖሚ እቅድ ሚኒስትር አቡበከር አቲኩ ባጉዱ፣... 18.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-18T15:19+0300
2025-11-18T15:19+0300
2025-11-18T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/12/2221455_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_50a88fe29a0c3188781bd58c8b538af6.jpg
አፍሪካ በዓለም አቀፍ ንግድ ስኬታማ እንድትሆን የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ ነው - የናይጄሪያ ባለሥልጣን የአፍሪካ አገራት ያሉባቸውን ተግዳሮቶች ለመፍታት ኃይላቸውን ማቀናጀት አለባቸው ሲሉ የአገሪቱ የበጀትና ኢኮኖሚ እቅድ ሚኒስትር አቡበከር አቲኩ ባጉዱ፣ በአቡጃ በተካሄደው ኮንፈረንስ ላይ አጽናኦት ሰጥተዋል፡፡ "ንግድን እንሻለን፤ የሁሉንም አካል ተሳትፎ ማረጋገጥ እንፈልጋለን፤ የትኛውም ሰው በሚኖርበት ቦታ ድጋፍ የሚያገኝበት የልማት የጋራ ፅንሰ-ሐሳብንም እንፈልጋለን” ሲሉ ተናግረዋል።ሚኒስትሩ አክለውም፣ በተለይም ከዓለም አቀፍ ንግድ ጋር በተያያዘ አንድም የአፍሪካ አገር ብቻውን ሊያድግ የማይችልባቸውን ዘርፎች አኅጉሪቷ ግምት ውስጥ ማስገባት አለባት ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/12/2221455_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_c54671cdbb9ff72756b8c4dcf7b0542d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ በዓለም አቀፍ ንግድ ስኬታማ እንድትሆን የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ ነው - የናይጄሪያ ባለሥልጣን
15:19 18.11.2025 (የተሻሻለ: 15:24 18.11.2025) አፍሪካ በዓለም አቀፍ ንግድ ስኬታማ እንድትሆን የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ ነው - የናይጄሪያ ባለሥልጣን
የአፍሪካ አገራት ያሉባቸውን ተግዳሮቶች ለመፍታት ኃይላቸውን ማቀናጀት አለባቸው ሲሉ የአገሪቱ የበጀትና ኢኮኖሚ እቅድ ሚኒስትር አቡበከር አቲኩ ባጉዱ፣ በአቡጃ በተካሄደው ኮንፈረንስ ላይ አጽናኦት ሰጥተዋል፡፡
"ንግድን እንሻለን፤ የሁሉንም አካል ተሳትፎ ማረጋገጥ እንፈልጋለን፤ የትኛውም ሰው በሚኖርበት ቦታ ድጋፍ የሚያገኝበት የልማት የጋራ ፅንሰ-ሐሳብንም እንፈልጋለን” ሲሉ ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ አክለውም፣ በተለይም ከዓለም አቀፍ ንግድ ጋር በተያያዘ አንድም የአፍሪካ አገር ብቻውን ሊያድግ የማይችልባቸውን ዘርፎች አኅጉሪቷ ግምት ውስጥ ማስገባት አለባት ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X