ትራምፕ በቬንዙዌላ ላይ የምድር ዘመቻ ውሳኔን ማቆየታቸው ተዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱትራምፕ በቬንዙዌላ ላይ የምድር ዘመቻ ውሳኔን ማቆየታቸው ተዘገበ
ትራምፕ በቬንዙዌላ ላይ የምድር ዘመቻ ውሳኔን ማቆየታቸው ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.11.2025
ሰብስክራይብ

ትራምፕ በቬንዙዌላ ላይ የምድር ዘመቻ ውሳኔን ማቆየታቸው ተዘገበ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ "ቬንዙዌላ ላይ የመሬት ላይ ጥቃት ስለመሰንዘር እስካሁን ውሳኔ አላሳለፉም" ሲል ሲኤንኤን የአሜሪካ ባለሥልጣናትን ጠቅሷል።

ምንም እንኳን በቀጣናው ትልቅ የአሜሪካ ወታደራዊ ዝግጅት እና በርካታ የጥቃት አማራጮች ቢቀርቡላቸውም፣ ትራምፕ ጥቃቱ ስለሚያስከትላቸው አደጋዎች ጥንቁቅ ናቸው።

ጫና መፍጠር ብቻ የቬንዙዌላው ፕሬዝዳንት ኒኮላስ ማዱሮ ከሥልጣን እንዲወርዱ እንደሚያስገድዳቻው ተስፋ እንዳላቸው ምንጮች ገልጸው፣ ዋሽንግተን በበኩሏ ለታደሰ ዲፕሎማሲ ማንኛውንም ክፍት አጋጣሚ ትጠብቃለች ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0