https://amh.sputniknews.africa
ስታርት አፖችን የምንደግፍበት የተደራጀ የፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ሥርዓት ሊኖረን ይገባል - የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
ስታርት አፖችን የምንደግፍበት የተደራጀ የፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ሥርዓት ሊኖረን ይገባል - የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
ስታርት አፖችን የምንደግፍበት የተደራጀ የፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ሥርዓት ሊኖረን ይገባል - የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት ቃልኪዳን ሻሺጎ፣ ኢትዮጵያ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎችን ለመደገፍ በቅርቡ የስታርት አፕ አዋጅ ማጽደቋን በማንሳ፣ የአዋጁ... 18.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-18T10:08+0300
2025-11-18T10:08+0300
2025-11-18T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/12/2214513_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_82b7f6c8d5a0787245c84803ad0baae3.jpg
ስታርት አፖችን የምንደግፍበት የተደራጀ የፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ሥርዓት ሊኖረን ይገባል - የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት ቃልኪዳን ሻሺጎ፣ ኢትዮጵያ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎችን ለመደገፍ በቅርቡ የስታርት አፕ አዋጅ ማጽደቋን በማንሳ፣ የአዋጁ ትግበራ ላይ ያሉ ክፍታቶችን ማረም እንደሚገባ ይገልጻሉ። "በዘርፉ የምንፈልገውን ውጤት ለማግኘት የአዋጁን አንቀጾች መተግበር አለብን። መንግሥት ስታርት አፖችን በቁርጠኝነት በመደገፍ ባለሀብቶችን ወደ አገሪቱ መጥራት ይቻላል።" ብለዋል።የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ኬንያ፣ ግብፅ እና ናይጄሪያ ለስታርት አፕች ምቹ ሥነ-ምሕዳር ከመፍጠር አንጻር ያላቸውን ገንቢ ተሞክሮም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ስታርት አፖችን የምንደግፍበት የተደራጀ የፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ሥርዓት ሊኖረን ይገባል - የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
ስታርት አፖችን የምንደግፍበት የተደራጀ የፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ሥርዓት ሊኖረን ይገባል - የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
2025-11-18T10:08+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/12/2214513_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_9133fef8d969dfa92b713a611022641f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ስታርት አፖችን የምንደግፍበት የተደራጀ የፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ሥርዓት ሊኖረን ይገባል - የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
10:08 18.11.2025 (የተሻሻለ: 10:14 18.11.2025) ስታርት አፖችን የምንደግፍበት የተደራጀ የፋይናንሻል ቴክኖሎጂ ሥርዓት ሊኖረን ይገባል - የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት
ቃልኪዳን ሻሺጎ፣ ኢትዮጵያ ጀማሪ ሥራ ፈጣሪዎችን ለመደገፍ በቅርቡ የስታርት አፕ አዋጅ ማጽደቋን በማንሳ፣ የአዋጁ ትግበራ ላይ ያሉ ክፍታቶችን ማረም እንደሚገባ ይገልጻሉ።
"በዘርፉ የምንፈልገውን ውጤት ለማግኘት የአዋጁን አንቀጾች መተግበር አለብን። መንግሥት ስታርት አፖችን በቁርጠኝነት በመደገፍ ባለሀብቶችን ወደ አገሪቱ መጥራት ይቻላል።" ብለዋል።
የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ኬንያ፣ ግብፅ እና ናይጄሪያ ለስታርት አፕች ምቹ ሥነ-ምሕዳር ከመፍጠር አንጻር ያላቸውን ገንቢ ተሞክሮም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X