በአዲስ አበባ እንጀራ እና ዳቦ በሸቀጣ ሸቀጦች ሱቅ ውስጥ እንዳይሸጡ ታገደ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአዲስ አበባ እንጀራ እና ዳቦ በሸቀጣ ሸቀጦች ሱቅ ውስጥ እንዳይሸጡ ታገደ
በአዲስ አበባ እንጀራ እና ዳቦ በሸቀጣ ሸቀጦች ሱቅ ውስጥ እንዳይሸጡ ታገደ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.11.2025
ሰብስክራይብ

በአዲስ አበባ እንጀራ እና ዳቦ በሸቀጣ ሸቀጦች ሱቅ ውስጥ እንዳይሸጡ ታገደ

የተለያዩ ሸቀጣ ሸቀጦች በሚሸጡባቸው ሱቆች ውስጥ እንጀራ መሸጥ መከልከሉን የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ለአገር ውስጥ ሚዲያ አሳውቋል።

ሚዲያው ዋቢ ያደረጋቸው የባለሥልጣኑ ምክትል ሥራ አስኪያጅ እንጋ እርቀታ፣ “የተለያዩ መርዛማ ነገሮች ሳሙና እና ለጤና ጠንቅ የሆኑ ሸቀጦች በሚሸጡባቸው ሱቆች በቀጥታ ለምግብነት የሚውሉትን እንጀራ እና ዳቦን መሸጥ ልክ ባለመሆኑ ለመከልከል መገደዳቸውን” ተናግረዋል።

እንጀራ እና ዳቦ መሸጥ ያለባቸው በምግብ ቤቶች፣ በዳቦ ቤተች እና በባልትና ወይም ለዚሁ መሻጫነት በተፈቀደ ቦታ ብቻ መሆኑንም አስረድተዋል።

ያልተፈቀደላቸው ነጋዴዎችም ሲሸጡ ከተገኙ አስፈላጊው የእርምት እርምጃ እንደሚወሰድባቸውም ተገለጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0