የኢትዮጵያ አየር መንገድ 11 ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን ለማዘዝ ተስማማ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ 11 ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን ለማዘዝ ተስማማ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 11 ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን ለማዘዝ ተስማማ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.11.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 11 ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን ለማዘዝ ተስማማ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንዳስታወቀው፣ የቦይንግ 737-8 ስምምነት አኅጉራዊ እና ዓለም አቀፍ አውታረ መረቦቹን እንዲያሳድግ እና የአዲስ አበባን ማዕከልነት ለማስፋት ያስችለዋል።

“ይህ ትዕዛዝ እንደ ራዕያችን እና ስትራቴጂያችን አካል አድርገን ያስቀመጥናቸውን የዕድገት ዕቅዶቻችንን ይደግፋል” ሲሉ ከዱባይ ዓለም አቀፍ  "የአየር ዐውደ ርዕይ" ጎን ለጎን በፊርማ ሥነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት ሃያ ሁለት ቦዪንግ 737-8 አውሮፕላኖችን አገልግሎት ላይ አውሏል። በተጨማሪም አየር መንገዱ በኢትዮጵያ አቪዬሽን ሆልዲንግ ግሩፕ በኩል በእ.ኤ.አ በ2014፣ በ2016 እና በ2023 ከማምረቻው ድርጅት የታዘዙ ሠላሳ ተመሳሳይ አውሮፕላኖች አሉት።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0