https://amh.sputniknews.africa
የማዕድን ዘርፉን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተማረ የሰው ኃይል ማፍራት ላይ ይበልጥ መሥራት ይገባል - የዲማ ጎልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
የማዕድን ዘርፉን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተማረ የሰው ኃይል ማፍራት ላይ ይበልጥ መሥራት ይገባል - የዲማ ጎልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
Sputnik አፍሪካ
የማዕድን ዘርፉን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተማረ የሰው ኃይል ማፍራት ላይ ይበልጥ መሥራት ይገባል - የዲማ ጎልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አብዲ አሕመድ (ፕ/ር)፣ በዚህ ረገድ እንደ አዲስ አበባ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ያሉ ተቋማት የላቀ ሚና በመጫወት ላይ... 17.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-17T16:57+0300
2025-11-17T16:57+0300
2025-11-17T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/11/2211406_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_77f63f3a6a04f5904e5c54eaeeab4e45.jpg
የማዕድን ዘርፉን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተማረ የሰው ኃይል ማፍራት ላይ ይበልጥ መሥራት ይገባል - የዲማ ጎልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አብዲ አሕመድ (ፕ/ር)፣ በዚህ ረገድ እንደ አዲስ አበባ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ያሉ ተቋማት የላቀ ሚና በመጫወት ላይ መሆናቸውንም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "ተቋማቱ በፔትሮሊየም ምሕንድስና፣ በማዕድን እና በሌሎች ከተፈጥሮ ሀብት ጋር በተገናኙ መስኮች ተማሪዎችን በዲግሪ እያስመረቁ ነው። ይህም አገሪቱ ከሀብቷ የሚገባትን ጥቅም እንድታገኝ ከፍተኛ እገዛ አለው።" ብለዋል። ዋና ሥራ አስፈፃሚው፣ ብሪክስ ለኢትዮጵያ ማዕድናት የገበያ መዳረሻ ከመሆን አንጻር ያለውን ሰፊ አቅምም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የማዕድን ዘርፉን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተማረ የሰው ኃይል ማፍራት ላይ ይበልጥ መሥራት ይገባል - የዲማ ጎልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
Sputnik አፍሪካ
የማዕድን ዘርፉን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተማረ የሰው ኃይል ማፍራት ላይ ይበልጥ መሥራት ይገባል - የዲማ ጎልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
2025-11-17T16:57+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/11/2211406_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_9308f313b73f1326bc3655475550d502.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማዕድን ዘርፉን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተማረ የሰው ኃይል ማፍራት ላይ ይበልጥ መሥራት ይገባል - የዲማ ጎልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
16:57 17.11.2025 (የተሻሻለ: 17:04 17.11.2025) የማዕድን ዘርፉን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የተማረ የሰው ኃይል ማፍራት ላይ ይበልጥ መሥራት ይገባል - የዲማ ጎልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
አብዲ አሕመድ (ፕ/ር)፣ በዚህ ረገድ እንደ አዲስ አበባ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲ ያሉ ተቋማት የላቀ ሚና በመጫወት ላይ መሆናቸውንም ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"ተቋማቱ በፔትሮሊየም ምሕንድስና፣ በማዕድን እና በሌሎች ከተፈጥሮ ሀብት ጋር በተገናኙ መስኮች ተማሪዎችን በዲግሪ እያስመረቁ ነው። ይህም አገሪቱ ከሀብቷ የሚገባትን ጥቅም እንድታገኝ ከፍተኛ እገዛ አለው።" ብለዋል።
ዋና ሥራ አስፈፃሚው፣ ብሪክስ ለኢትዮጵያ ማዕድናት የገበያ መዳረሻ ከመሆን አንጻር ያለውን ሰፊ አቅምም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X