ኢራን ውስጥ 'የማይታወቁ የኒውክሌር ማበልጸጊያ ጣቢያዎች' እንደሌሉ የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢራን ውስጥ 'የማይታወቁ የኒውክሌር ማበልጸጊያ ጣቢያዎች' እንደሌሉ የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
ኢራን ውስጥ 'የማይታወቁ የኒውክሌር ማበልጸጊያ ጣቢያዎች' እንደሌሉ የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.11.2025
ሰብስክራይብ

ኢራን ውስጥ 'የማይታወቁ የኒውክሌር ማበልጸጊያ ጣቢያዎች' እንደሌሉ የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

"ሁሉም ጣቢያዎቻችን በቁጥጥር እና በክትትል ውስጥ ናቸው" ሲሉ ሚኒስትሩ አባስ አራግቺ አስረግጠዋል፡፡

እንደ እሳቸው ገለጻ፣ ተቋማቱ በእስራኤል የአየር ጥቃት ስለወደሙ “ምንም የማበልጸግ ሥራ” የለም።

ይህ መግለጫ ቴሕራን የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ልታመርት ነው በሚል ጥርጣሬ፣ በሰኔ ወር እስራኤል በኢራን ላይ የወሰደችውን ተከታታይ የአየር ጥቃት ተከትሎ ነው። በዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ግምት መሠረት በናታንዝ እና ኢስፋሃን የሚገኙት የኒውክሌር መሠረተ ልማቶች በእነዚህ ጥቃቶች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0