https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የቀረበውን አዲስ የማዕቀብ ምክረ ሐሳብ ደገፉ
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የቀረበውን አዲስ የማዕቀብ ምክረ ሐሳብ ደገፉ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የቀረበውን አዲስ የማዕቀብ ምክረ ሐሳብ ደገፉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ከሩሲያ ጋር ንግድ የሚሠሩ አገራት ላይ ጠንከር ያለ እርምጃ የሚጥል ሕግ በኮንግረስ እየተዘጋጀ መሆኑን ዋቢ አድርገው፣ "ከሩሲያ ጋር ንግድ የሚሠራ የትኛውም... 17.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-17T10:36+0300
2025-11-17T10:36+0300
2025-11-17T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/11/2206493_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_834baf84faf3994a6bc4c19825eef08b.jpg
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የቀረበውን አዲስ የማዕቀብ ምክረ ሐሳብ ደገፉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ከሩሲያ ጋር ንግድ የሚሠሩ አገራት ላይ ጠንከር ያለ እርምጃ የሚጥል ሕግ በኮንግረስ እየተዘጋጀ መሆኑን ዋቢ አድርገው፣ "ከሩሲያ ጋር ንግድ የሚሠራ የትኛውም አገር በጣም ከባድ የሆነ ማዕቀብ ይጣልበታል" ሲሉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡ "ለእኔ ምንም ችግር የለውም" ያሉት ትራምፕ፣ ሕግ አውጪዎች በሳቸው ሐሳብ አቅራቢነት "ኢራንን ሊጨምሩ ይችላሉ" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የቀረበውን አዲስ የማዕቀብ ምክረ ሐሳብ ደገፉ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የቀረበውን አዲስ የማዕቀብ ምክረ ሐሳብ ደገፉ
2025-11-17T10:36+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/11/2206493_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_197d7ba0b35b22f98c78c7c684e6165c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ በሩሲያ ላይ የቀረበውን አዲስ የማዕቀብ ምክረ ሐሳብ ደገፉ
10:36 17.11.2025 (የተሻሻለ: 10:44 17.11.2025) ትራምፕ በሩሲያ ላይ የቀረበውን አዲስ የማዕቀብ ምክረ ሐሳብ ደገፉ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ከሩሲያ ጋር ንግድ የሚሠሩ አገራት ላይ ጠንከር ያለ እርምጃ የሚጥል ሕግ በኮንግረስ እየተዘጋጀ መሆኑን ዋቢ አድርገው፣ "ከሩሲያ ጋር ንግድ የሚሠራ የትኛውም አገር በጣም ከባድ የሆነ ማዕቀብ ይጣልበታል" ሲሉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡
"ለእኔ ምንም ችግር የለውም" ያሉት ትራምፕ፣ ሕግ አውጪዎች በሳቸው ሐሳብ አቅራቢነት "ኢራንን ሊጨምሩ ይችላሉ" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X