https://amh.sputniknews.africa
የሞሪታኒያ የባሕር ዳርቻ ጠባቂዎች ከ10 ቀናት የባሕር ጉዞ በኋላ እጅግ የደከሙ ስደተኞችን ታደጉ
የሞሪታኒያ የባሕር ዳርቻ ጠባቂዎች ከ10 ቀናት የባሕር ጉዞ በኋላ እጅግ የደከሙ ስደተኞችን ታደጉ
Sputnik አፍሪካ
የሞሪታኒያ የባሕር ዳርቻ ጠባቂዎች ከ10 ቀናት የባሕር ጉዞ በኋላ እጅግ የደከሙ ስደተኞችን ታደጉ ጠባቂዎቹ የጋምቢያ 135፣ የጊኒ 73 እና ሌሎች የሴኔጋል እና ጊኒ ቢሳው ስደተኞችን እንዳዳኑ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል። ስደተኞቹ ወደ ኑዋዲቡ ወደብ... 16.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-16T18:28+0300
2025-11-16T18:28+0300
2025-11-16T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/10/2204610_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_01fb96afb185eb6217b4ca95219f1bcc.jpg
የሞሪታኒያ የባሕር ዳርቻ ጠባቂዎች ከ10 ቀናት የባሕር ጉዞ በኋላ እጅግ የደከሙ ስደተኞችን ታደጉ ጠባቂዎቹ የጋምቢያ 135፣ የጊኒ 73 እና ሌሎች የሴኔጋል እና ጊኒ ቢሳው ስደተኞችን እንዳዳኑ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል። ስደተኞቹ ወደ ኑዋዲቡ ወደብ እንደደረሱ የባሕር ዳርቻ ጠባቂዎች የህክምና እርዳታ እና ምግብ እንዳቀረቡላቸው የዜና አውታሩ ገልጿል። በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/10/2204610_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_87a8c9d7cb1ce3b06299376a7dc88819.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሞሪታኒያ የባሕር ዳርቻ ጠባቂዎች ከ10 ቀናት የባሕር ጉዞ በኋላ እጅግ የደከሙ ስደተኞችን ታደጉ
18:28 16.11.2025 (የተሻሻለ: 18:34 16.11.2025) የሞሪታኒያ የባሕር ዳርቻ ጠባቂዎች ከ10 ቀናት የባሕር ጉዞ በኋላ እጅግ የደከሙ ስደተኞችን ታደጉ
ጠባቂዎቹ የጋምቢያ 135፣ የጊኒ 73 እና ሌሎች የሴኔጋል እና ጊኒ ቢሳው ስደተኞችን እንዳዳኑ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።
ስደተኞቹ ወደ ኑዋዲቡ ወደብ እንደደረሱ የባሕር ዳርቻ ጠባቂዎች የህክምና እርዳታ እና ምግብ እንዳቀረቡላቸው የዜና አውታሩ ገልጿል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X