ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና የኤም23 ታጣቂዎች የተኩስ አቁም ማዕቀፍ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና የኤም23 ታጣቂዎች የተኩስ አቁም ማዕቀፍ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና የኤም23 ታጣቂዎች የተኩስ አቁም ማዕቀፍ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.11.2025
ሰብስክራይብ

ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና የኤም23 ታጣቂዎች የተኩስ አቁም ማዕቀፍ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተዘገበ

የዶሃ ሁሉን አቀፍ የሰላም ስምምነት ማዕቀፍ የተኩስ አቁም ስምምነት በዛሬው ዕለት ዶሃ ውስጥ መፈረሙን የምዕራቡ ዓለም የዜና አውታር ዘግቧል።

የኳታር ዋና አደራዳሪ ሞሐመድ አል-ኹለይፊ፤ አሸማጋይ ወገኖች በቦታው ሰላምን ለማስፈን ጥረታቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ። ስምምነቱን "ታሪካዊ" ሲሉም ገልፀውታል።

ኮንጎ እና የኤም23 አማፂ ቡድን በሐምሌ ወር ኳታር ውስጥ የተኩስ አቁም ስምምነት እና የማዕቀፍ ስምምነት ተፈራርመው ነበር። ሆኖም ሁለቱም ወገኖች ተኩስ አቁሙን ባለማክበር ተከሰው የስምምነት ጥሰት ተመዝግቧል።

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0