ቤኒን የፕሬዝዳንታዊ የሥልጣን ዘመንን ከአምስት ወደ ሰባት ዓመት አራዘመች፤ አዲስ ሴኔትም አቋቁማለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቤኒን የፕሬዝዳንታዊ የሥልጣን ዘመንን ከአምስት ወደ ሰባት ዓመት አራዘመች፤ አዲስ ሴኔትም አቋቁማለች
ቤኒን የፕሬዝዳንታዊ የሥልጣን ዘመንን ከአምስት ወደ ሰባት ዓመት አራዘመች፤ አዲስ ሴኔትም አቋቁማለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.11.2025
ሰብስክራይብ

ቤኒን የፕሬዝዳንታዊ የሥልጣን ዘመንን ከአምስት ወደ ሰባት ዓመት አራዘመች፤ አዲስ ሴኔትም አቋቁማለች

የሕገ-መንግሥት ማሻሻያዎቹ በሀገሪቱ ፓርላማ በ90 ድጋፍ እና በ19 ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ ፀድቀዋል።

ሴኔቱ የፕሬዝዳንቱ ተሿሚዎችን እና እንደ የቀድሞ ፕሬዝዳንቶችን ጨምሮ የከዚህ በፊት ተሿሚዎችን ያካተተ 25 አባላቶች ይኖሩታል።

በሰው ሠራሸ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0