https://amh.sputniknews.africa
የፀጥታው ምክር ቤት በሱዳንና በደቡብ ሱዳን መካከል አወዛጋቢ በሆነው አካባቢ የሚገኘውን የደህንነት ተልዕኮ ለአንድ ዓመት አራዘመ
የፀጥታው ምክር ቤት በሱዳንና በደቡብ ሱዳን መካከል አወዛጋቢ በሆነው አካባቢ የሚገኘውን የደህንነት ተልዕኮ ለአንድ ዓመት አራዘመ
Sputnik አፍሪካ
የፀጥታው ምክር ቤት በሱዳንና በደቡብ ሱዳን መካከል አወዛጋቢ በሆነው አካባቢ የሚገኘውን የደህንነት ተልዕኮ ለአንድ ዓመት አራዘመየፀጥታው ምክር ቤት የተባበሩት መንግሥታት የአብዬ የሽግግር ደህንነት ኃይልን ተልዕኮ ትናንት ለአንድ ዓመት አራዝሟል። ምክር... 15.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-15T11:50+0300
2025-11-15T11:50+0300
2025-11-15T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0f/2192737_0:171:800:621_1920x0_80_0_0_228bca0b5651bb79085ccc4d29b50216.jpg
የፀጥታው ምክር ቤት በሱዳንና በደቡብ ሱዳን መካከል አወዛጋቢ በሆነው አካባቢ የሚገኘውን የደህንነት ተልዕኮ ለአንድ ዓመት አራዘመየፀጥታው ምክር ቤት የተባበሩት መንግሥታት የአብዬ የሽግግር ደህንነት ኃይልን ተልዕኮ ትናንት ለአንድ ዓመት አራዝሟል። ምክር ቤቱ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን በተለይም የጁባ የሰላም ስምምነት እና እ.እ.አ በነሐሴ 2021 የተካሄደውን የከፍተኛ ደረጃ ድርድር ትግበራን ጨምሮ ሰላምን ለማራመድ ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ አሳስቧል።በሱዳን ቁጥጥር የሚገኘው የአብዬ ክልል ደቡብ ሱዳን የይገባኛል ጥያቄ ታነሳበታለች፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላም አስከባሪ ኃይል እ.ኤ.አ ከ2011 ጀምሮ በቦታው ይገኛል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0f/2192737_0:96:800:696_1920x0_80_0_0_1942c7b50c49aca1404b668ffe292d45.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፀጥታው ምክር ቤት በሱዳንና በደቡብ ሱዳን መካከል አወዛጋቢ በሆነው አካባቢ የሚገኘውን የደህንነት ተልዕኮ ለአንድ ዓመት አራዘመ
11:50 15.11.2025 (የተሻሻለ: 11:54 15.11.2025) የፀጥታው ምክር ቤት በሱዳንና በደቡብ ሱዳን መካከል አወዛጋቢ በሆነው አካባቢ የሚገኘውን የደህንነት ተልዕኮ ለአንድ ዓመት አራዘመ
የፀጥታው ምክር ቤት የተባበሩት መንግሥታት የአብዬ የሽግግር ደህንነት ኃይልን ተልዕኮ ትናንት ለአንድ ዓመት አራዝሟል።
ምክር ቤቱ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን በተለይም የጁባ የሰላም ስምምነት እና እ.እ.አ በነሐሴ 2021 የተካሄደውን የከፍተኛ ደረጃ ድርድር ትግበራን ጨምሮ ሰላምን ለማራመድ ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ አሳስቧል።
በሱዳን ቁጥጥር የሚገኘው የአብዬ ክልል ደቡብ ሱዳን የይገባኛል ጥያቄ ታነሳበታለች፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላም አስከባሪ ኃይል እ.ኤ.አ ከ2011 ጀምሮ በቦታው ይገኛል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X