https://amh.sputniknews.africa
ዚምባብዌ እና ዛምቢያ የንግድ ተግዳሮቶችን በማስወገድ ከፖለቲካዊ አጋርነት ወደ ኢኮኖሚያዊ ጥምረት እየተሸጋገሩ ነው - ሚኒስትሮች
ዚምባብዌ እና ዛምቢያ የንግድ ተግዳሮቶችን በማስወገድ ከፖለቲካዊ አጋርነት ወደ ኢኮኖሚያዊ ጥምረት እየተሸጋገሩ ነው - ሚኒስትሮች
Sputnik አፍሪካ
ዚምባብዌ እና ዛምቢያ የንግድ ተግዳሮቶችን በማስወገድ ከፖለቲካዊ አጋርነት ወደ ኢኮኖሚያዊ ጥምረት እየተሸጋገሩ ነው - ሚኒስትሮች "ትብብራችንን ለዚምባብዌ እና ለዛምቢያ ሕዝቦች ተጨባጭ ጥቅሞች ወደ ማምጣት መቀየር ወሳኝ ነው። ይህ እንዲሆን ደግሞ... 14.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-14T20:34+0300
2025-11-14T20:34+0300
2025-11-14T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0e/2190872_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_590f6b3157b855c9a96296c5417d0276.jpg
ዚምባብዌ እና ዛምቢያ የንግድ ተግዳሮቶችን በማስወገድ ከፖለቲካዊ አጋርነት ወደ ኢኮኖሚያዊ ጥምረት እየተሸጋገሩ ነው - ሚኒስትሮች "ትብብራችንን ለዚምባብዌ እና ለዛምቢያ ሕዝቦች ተጨባጭ ጥቅሞች ወደ ማምጣት መቀየር ወሳኝ ነው። ይህ እንዲሆን ደግሞ ቀረጦች፣ ቀረጥ ነክ ያልሆኑ እና የቀረጥ መሰናክሎች ወደ ዜሮ መውረድ አለባቸው" ሲሉ የዙምባብዌ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሞን ሙርዊራ በሀረሬ በተካሄደው የዚምባብዌ-ዛምቢያ የቢዝነስ ፎረም ላይ ተናግረዋል። የዛምቢያ ንግድ ሚኒስትር ቺፖካ ሙሌንጋ ሁለቱም ሀገራት "ማሻሻያዎቹን ለመፈፀም የፖለቲካ ቁርጠኝነት" እንዳላቸው ገልፀዋል። "ቀረጦች እና ቀረጥ ነክ ያልሆኑ ገደቦች የሁለትዮሽ ንግድን ለማስቆም ብቻ በቢሮክራቶች የተቀመጡ ሂደቶች ናቸው። በአውሮፓ እና በሌሎችም ቦታዎች ቀረጡን የፈጠሩ ሰዎችን እንመልከት፤ እነሱ ራሳቸው በመካከላቸው ቀረጥ የላቸውም" ሲሉ ሙሌንጋ ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በተለይም በጋራ በሚተዳደረው የካሪባ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ ዙሪያ የኃይል ትብብርን በማጠናከር በሁለቱ ሀገራት እያደገ የመጣውን ፍላጎት ለማሟላት በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0e/2190872_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_d1167ea20ac537ea2bd7af17d4f7df92.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዚምባብዌ እና ዛምቢያ የንግድ ተግዳሮቶችን በማስወገድ ከፖለቲካዊ አጋርነት ወደ ኢኮኖሚያዊ ጥምረት እየተሸጋገሩ ነው - ሚኒስትሮች
20:34 14.11.2025 (የተሻሻለ: 20:44 14.11.2025) ዚምባብዌ እና ዛምቢያ የንግድ ተግዳሮቶችን በማስወገድ ከፖለቲካዊ አጋርነት ወደ ኢኮኖሚያዊ ጥምረት እየተሸጋገሩ ነው - ሚኒስትሮች
"ትብብራችንን ለዚምባብዌ እና ለዛምቢያ ሕዝቦች ተጨባጭ ጥቅሞች ወደ ማምጣት መቀየር ወሳኝ ነው። ይህ እንዲሆን ደግሞ ቀረጦች፣ ቀረጥ ነክ ያልሆኑ እና የቀረጥ መሰናክሎች ወደ ዜሮ መውረድ አለባቸው" ሲሉ የዙምባብዌ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሞን ሙርዊራ በሀረሬ በተካሄደው የዚምባብዌ-ዛምቢያ የቢዝነስ ፎረም ላይ ተናግረዋል።
የዛምቢያ ንግድ ሚኒስትር ቺፖካ ሙሌንጋ ሁለቱም ሀገራት "ማሻሻያዎቹን ለመፈፀም የፖለቲካ ቁርጠኝነት" እንዳላቸው ገልፀዋል።
"ቀረጦች እና ቀረጥ ነክ ያልሆኑ ገደቦች የሁለትዮሽ ንግድን ለማስቆም ብቻ በቢሮክራቶች የተቀመጡ ሂደቶች ናቸው። በአውሮፓ እና በሌሎችም ቦታዎች ቀረጡን የፈጠሩ ሰዎችን እንመልከት፤ እነሱ ራሳቸው በመካከላቸው ቀረጥ የላቸውም" ሲሉ ሙሌንጋ ተናግረዋል፡፡
ሚኒስትሮቹ በተለይም በጋራ በሚተዳደረው የካሪባ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ ዙሪያ የኃይል ትብብርን በማጠናከር በሁለቱ ሀገራት እያደገ የመጣውን ፍላጎት ለማሟላት በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X