ሞስኮ የኪዬቭ የሰላም ንግግሮች ቆመዋል መግለጫዎችን የድርድር ጥረቶችን ያደናቅፋሉ በማለት ውድቅ አደረገች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሞስኮ የኪዬቭ የሰላም ንግግሮች ቆመዋል መግለጫዎችን የድርድር ጥረቶችን ያደናቅፋሉ በማለት ውድቅ አደረገች
ሞስኮ የኪዬቭ የሰላም ንግግሮች ቆመዋል መግለጫዎችን የድርድር ጥረቶችን ያደናቅፋሉ በማለት ውድቅ አደረገች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.11.2025
ሰብስክራይብ

ሞስኮ የኪዬቭ የሰላም ንግግሮች ቆመዋል መግለጫዎችን የድርድር ጥረቶችን ያደናቅፋሉ በማለት ውድቅ አደረገች

“እንዲህ ያሉት መግለጫዎች የዘለንስኪ አገዛዝ ሰላማዊ መፍትሔ ለማምጣት ፍላጎት እንደሌለው በድጋሚ ያረጋግጣሉ” ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማርያ ዛካሮቫ ተናግረዋል፡፡

"በተለይ የድርድር ሂደቱን አደረጃጀት በሚመለከት ከሩሲያ ወገን ከቀረቡ የተለያዩ ሀሳቦች ጋር ከመስማማት ይልቅ፤ ኪዬቭ ሩሲያን ለሁሉም ነገር መውቀስ ምርጫዋ አድርጋለች" ብለዋል፡፡ አክለውም ዩክሬን “ምዕራባውያን እኛ ላይ ማዕቀቦችን ያጠብቃሉ በሚል ተስፋ” ውንጀላዎችን እንደመረጠች አጽንኦት ሰጥተዋል።

የዩክሬን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጊ ኪስሊትስያ ለዘ ታይምስ ረቡዕ ዕለት በሰጡት ቃለምልልስ የሩሲያ እና ዩክሬን ድርድር መቋረጡን ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0