የባማኮ 2025 የመከላከያ አውደ ርዕይ ከውክልና ጦርነት አኳያ ማሊ ትኩረቷን እንደማትከፋፍል ማሳያ ነው - አብዱላዬ ዲዮፕ

ሰብስክራይብ

የባማኮ 2025 የመከላከያ አውደ ርዕይ ከውክልና ጦርነት አኳያ ማሊ ትኩረቷን እንደማትከፋፍል ማሳያ ነው - አብዱላዬ ዲዮፕ

በባማኮ የመከላከያ እና ደህንነት አውደ ርዕይ መካሄዱ 'ማሊ ራዕይ እንዳላት፤ ማሊ ግብ እንዳላት' አመላካች ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ከሁነቱ ትይዩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ለተነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

"ይህ ሊሆን የሚችል ወሳኝ ምላሽ ነው፡፡ የማሊ ጦር፣ የመከላከያና የፀጥታ ኃይሎች የመላ ሀገሪቱን ድንበር ደህንነት ለማረጋግጥ በየቀኑ ከመሥራታቸውም ባሻገር ሀገራችንን ለማዘመን እና የመከላከያ እና የፀጥታ ኃይሎቻችንን በዘመናዊ ቲከኖሎጂዎች ለማስታጠቅ እየሠሩ ነው" ሲሉ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0