ሩሲያ ለዩክሬን እንዲዋጉ የተመለመሉ የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ሰለመኖራቸው መረጃው የላትም - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ ለዩክሬን እንዲዋጉ የተመለመሉ የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ሰለመኖራቸው መረጃው የላትም - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሩሲያ ለዩክሬን እንዲዋጉ የተመለመሉ የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ሰለመኖራቸው መረጃው የላትም - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.11.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ ለዩክሬን እንዲዋጉ የተመለመሉ የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ሰለመኖራቸው መረጃው የላትም - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ሞስኮ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ ከደቡብ አፍሪካ ምንም አይነት ይፋዊ ጥያቄ አልደረሳትም ሲሉ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል፡፡

“ከፕሪቶሪያ እንዲህ ያለ ጥያቄ ወይም አቤቱታ ከቀረበልን፤ በሩሲያ እና በደቡብ አፍሪካ መካከል ባለው ስልታዊ አጋርነት መንፈስ እና በተቀመጠው አሠራር መሠረት ለመመርመር ዝግጁ እንሆናለን።”

የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሀገራቸው ዩክሬን ውስጥ "ቅጥረኛ ኃይሎችን እንዲቀላቀሉ ተታለው" የሄዱ እና እገዛ እንዲደረግላቸው የጠየቁ 17 ዜጎችን ለማስመለስ እየሞከረች መሆኗን ባሳለፍነው ሳምንት ገልጸዋል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0