https://amh.sputniknews.africa
ከሩሲያ ጋር ያለን የንግድ ግንኙነት ወደ ዓለም ንግድ ድርጅት ለመግባት ትልቅ አቅም ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚንስቴር
ከሩሲያ ጋር ያለን የንግድ ግንኙነት ወደ ዓለም ንግድ ድርጅት ለመግባት ትልቅ አቅም ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚንስቴር
Sputnik አፍሪካ
ከሩሲያ ጋር ያለን የንግድ ግንኙነት ወደ ዓለም ንግድ ድርጅት ለመግባት ትልቅ አቅም ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚንስቴር ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የንግድ ትብብራቸውን የሚያጠናክሩ ስምምነቶችን እየፈጸሙ መሆናቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር... 14.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-14T16:56+0300
2025-11-14T16:56+0300
2025-11-14T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0e/2187862_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_0d3dd082620775298b6100e2adcd00ca.jpg
ከሩሲያ ጋር ያለን የንግድ ግንኙነት ወደ ዓለም ንግድ ድርጅት ለመግባት ትልቅ አቅም ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚንስቴር ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የንግድ ትብብራቸውን የሚያጠናክሩ ስምምነቶችን እየፈጸሙ መሆናቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ይድነቃቸው ወርቁ ተናግረዋል።"ሩሲያ በብዙ ነገሮች አያገዘችን ነው። እየተጠናከረ የመጣው የንግድ ግንኙነታችን የወጪ ንግዳችንን ከማሳደግ ባለፈ ወደ ዓለም የንግድ ድርጅት ለመግባት ትልቅ መንደርደሪያ ሆኖ ያግዘናል" ሲሉ ስፑትኒክ አፍሪካ ላነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል። ሚኒስትር ዴኤታው ኢትዮጵያ የአኅጉሪቱን ነፃ የንግድ ቀጣና በመጠቀም በአፍሪካ ያላትን የገበያ መዳረሻ ለማስፋት እየሠራች መሆኑንም አመላክተዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከሩሲያ ጋር ያለን የንግድ ግንኙነት ወደ ዓለም ንግድ ድርጅት ለመግባት ትልቅ አቅም ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚንስቴር
Sputnik አፍሪካ
ከሩሲያ ጋር ያለን የንግድ ግንኙነት ወደ ዓለም ንግድ ድርጅት ለመግባት ትልቅ አቅም ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚንስቴር
2025-11-14T16:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0e/2187862_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_7d123dcbecc1ed0d6698cba54558f2c9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከሩሲያ ጋር ያለን የንግድ ግንኙነት ወደ ዓለም ንግድ ድርጅት ለመግባት ትልቅ አቅም ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚንስቴር
16:56 14.11.2025 (የተሻሻለ: 17:04 14.11.2025) ከሩሲያ ጋር ያለን የንግድ ግንኙነት ወደ ዓለም ንግድ ድርጅት ለመግባት ትልቅ አቅም ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚንስቴር
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የንግድ ትብብራቸውን የሚያጠናክሩ ስምምነቶችን እየፈጸሙ መሆናቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ይድነቃቸው ወርቁ ተናግረዋል።
"ሩሲያ በብዙ ነገሮች አያገዘችን ነው። እየተጠናከረ የመጣው የንግድ ግንኙነታችን የወጪ ንግዳችንን ከማሳደግ ባለፈ ወደ ዓለም የንግድ ድርጅት ለመግባት ትልቅ መንደርደሪያ ሆኖ ያግዘናል" ሲሉ ስፑትኒክ አፍሪካ ላነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው ኢትዮጵያ የአኅጉሪቱን ነፃ የንግድ ቀጣና በመጠቀም በአፍሪካ ያላትን የገበያ መዳረሻ ለማስፋት እየሠራች መሆኑንም አመላክተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X