ቡድን 20 በስሩ ለሚሳተፉ ሀገራት ያለውን አበርክቶ እና ጠቀሜታ ያስቀጥላል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቡድን 20 በስሩ ለሚሳተፉ ሀገራት ያለውን አበርክቶ እና ጠቀሜታ ያስቀጥላል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ
ቡድን 20 በስሩ ለሚሳተፉ ሀገራት ያለውን አበርክቶ እና ጠቀሜታ ያስቀጥላል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.11.2025
ሰብስክራይብ

ቡድን 20 በስሩ ለሚሳተፉ ሀገራት ያለውን አበርክቶ እና ጠቀሜታ ያስቀጥላል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ

ሩሲያ በቡድን 20 ተግባራት ላይ ያላትን ፍላጎት ታስቀጥላለች ያሉት ዲሞትሪ ፔስኮቭ፤ ሞስኮ የጥምረቱን አጀንዳ ፖለቲካዊ ለማድረግ የሚደረግውን ጥረት ሁልግዜም ትቃወማለች ብለዋል፡፡

በፔስኮቭ የተሰጡ ቁልፍ መግለጫዎች፦

◾ ክሬምሊን በዓለም አቀፍ መድረኮች በመግባባት እጦት ምክንያት የመጨረሻ የጋራ ሰነዶች ላይ የማስተባብር ችግር እንዳለ ይገነዘባል።

◾ ሩሲያ አሜሪካ በካሪቢያን እና በቬንዙዌላ ዙሪያ አለመረጋጋት የሚፈጥሩ እርምጃዎችን እንደማትወስድ ተስፋ ታደርጋለች።

◾ ሩሲያ ሰሜን ኮሪያ ያደረገችውን በጎ እና ጀግነነት የተሞላበት እርዳታ ፈጽሞ አትረሳም።

◾ ፑቲን አርብ ዕለት ከፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር ይነጋገራሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0